ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በስኬት እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሐረር ቀንን በስኬት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጀት መደረጉን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷በዛሬው ዕለት 26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀንን…