Fana: At a Speed of Life!

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ናኦሚ ግርማ የአሜሪካ የ2023 የምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሳን ዲያጎ ዌቭ የሴቶች ቡድን እየተጫወተች የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ናኦሚ ግርማ የአሜሪካ የ2023 የሴቶች ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፋለች፡፡ በዚህም የ23 አመቷ ናኦሚ በአሜሪካ ሴቶች እግርኳስ ታሪክ የመጀመሪያዋ ተከላካይ እና ሁለተኛዋ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ’የመደመር ትውልድ’ መጽሐፍ ሽያጭ የሚገነባው ሙዚየም ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሥራ በሆነው ‘የመደመር ትውልድ’ መጽሐፍ ሽያጭ የሚገነባው “የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሙዚዬም” የግንባታ ሥራ መጀመሩን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡ ግንባታው በ18 ወራት እንዲጠናቀቅ የጊዜ ገደብ መቀመጡን…

ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል የ2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት እና አጋሮቹ ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል የ2 ነጥብ7 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል፡፡ ፕሮጀክቱ በአማራ፣ ትግራይ፣ አፋር እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉ ዜጎች እና…

ክልሉ ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 11 ቢሊየን 490 ሚሊየን 458 ሺህ 249 ብር ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ መስጠቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡ ፈቃዱ የተሰጠው በ26 የግብርና እና በሰባት የኢንዱስትሪ ዘርፎች…

በሕገ-ወጥ መንገድ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ ነጋዴዎች ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት ባካሄደው ክትትልና ቁጥጥር ከ980 በላይ በሆኑ የንግድ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አጀሊ ሙሳ እንዳሉት÷ በሕገ-ወጥ መንገድ…

የዳታ ልማት ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቁልፍ አስቻይ በመሆኑ በትብብር ሊሰራበት ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳታ ልማት ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቁልፍ አስቻይ በመሆኑ በትብብር እና በርብርብ ልንሰራበት የሚገባ ታላቅ ሀብት ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ጉዳዮች…

በመዲናዋ ከ10 ሺህ በላይ የሺሻ መጠቀሚያ እቃዎችና 70 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ መወገዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተሞች በተለያየ ጊዜ የተሰበሰቡ ከ10 ሺህ በላይ የሺሻ መጠቀሚያ እቃዎች እና 70 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ መወገዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ለወንጀል መስፋፋት መንስኤ በሆኑ ጉዳዩች ላይ ትኩረት…

ለቀጣዩ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 76 ሺህ 192 ችግኝ ጣቢያዎች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 132 ሺህ 226 የችግኝ ጣቢያዎችን ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ አሁን ላይ 76 ሺህ 192 ችግኝ ጣቢያዎች ሥራ መጀመራቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ዓብይ ኮሚቴ የ2015/16…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬደዋ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የውድድር መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ድሬደዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ያካሄዱት ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የድሬደዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ቻርለስ…

በሚቀጥሉት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ የቋሚ ተክሎችን የውኃ ፍላጎት ለማሟላት ይረዳል -ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ቋሚና እድገታቸውን ያልጨረሱ ተክሎችን የውኃ ፍላጎት ለማሟላት እንደሚረዳ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ ዛሬን ጨምሮ ለቀጣይ አሥር ቀናት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ…