Fana: At a Speed of Life!

ስንወረር ድምጻቸው ያልተሰማ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን ስንነሳ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስንወረር ድምጻቸውን ያላሰሙ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን በምናደርገው አንድ እርምጃ ሁሉ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ…

ከንቲባ አዳነች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ጽ/ቤትና ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሃይማኖት አባቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ጽ/ ቤት እና ከአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሃይማኖት አባቶች ጋር የጥምቀት በዓል አከባበርን በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ…

ምክር ቤቱ በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት ድርጅቶች አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባ በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት ድርጅቶች አዋጅን አስመልክቶ የቀረበለትን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ አጽድቋል። የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ መሐመድ…

የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ አባላት የህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ አባላት ታላቁ የኢትየጵያ የህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል፡፡ በቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የሴቶች ሊግ የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም መድረክ እንደቀጠለ ነው። በዛሬው…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ሳምንት ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ሳምንት ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው። በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የቀድሞ የኢፌዴሪ…

በቻይና የደኅንነት ጥበቃ ስልጠና ወስደው ለተመለሉ ፖሊስ ኦፊሰሮች አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በሕዝብ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ የቪአይፒ ደኅንነት ጥበቃ ስልጠና ወስደው ለተመለሱ 72 የፖሊስ ኦፊሰሮች በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል ተደርጓል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ጀኔራል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል÷ ስልጠናው ቀደም ሲል…

በትግራይ ክልል በሁለት ቢሊየን ብር ወጪ የኤሌክትሪክ ኃይል ማሻሻያ ፕሮጀክት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በትግራይ ክልል በሁለት ቢሊየን ብር ወጪ የኤሌክትሪክ ኃይል ማሻሻያ ፕሮጀክት እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ። በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የኤሌክትሪክ አገልግሎት ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ግርማይ ግደይ እንደገለጹት÷ በፕሮጀክቱ…

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ34 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2015/2016 የምርት ዘመን ከለማው መሬት ከ34 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት መገኘቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ፡፡ በክልሉ ግብርና ቢሮ የኤክስቴንሽን እና ግብዓት ዘርፍ ምክትል ሃላፊ አቶ አጥናፉ ባቡር እንዳሉት÷በክልሉ…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በቀብሪደሀር ከተማ የአስፋልት መንገዶችን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በቆራሃይ ዞን ቀሪደሀር ከተማ የተከወናወኑ የአስፋልት መንገዶችን አስመርቀዋል፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የሚመራ የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ አመራር በከተማዋ የተገነቡ የ2 ነጥብ 53 ኪ.ሜ. አስፋልት መንገዶችን…