ስንወረር ድምጻቸው ያልተሰማ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን ስንነሳ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስንወረር ድምጻቸውን ያላሰሙ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን በምናደርገው አንድ እርምጃ ሁሉ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ…