Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለአምስት ዓመታት የሚያገለግል የቆጣሪ ውል እድሳት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያገለግል የቆጣሪ ውል እድሳት ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ይህን ተከትሎ ከኅዳር 1 እስከ ታኅሣሥ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ 100 ሺህ ደንበኞች ውላቸውን ማደሳቸው ነው…

ላዳ ታክሲዎችን በአዲስ ለመተካት የሚደረገውን ጥረት ለደገፉ አካላት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እድሜ ጠገብ የላዳ ታክሲዎችን በአዲስ ለመተካት የሚደረገውን ጥረት ለደገፉ አካላት ምስጋና የማቅረብ መርሃ ግብር በወዳጅነት ፓርክ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና የገንዘብ ሚኒስቴርን ጨምሮ አሮጌ የሆኑትን የላዳ…

በጎንደር ተቋርጠው የነበሩ የመንገድ አውታሮች ግንባታን ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋርጠው የነበሩ የመንገድ አውታሮች ግንባታን ለማጠናቀቅ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር አካባቢ ፕሮጀክቶች አስተዳደር ጽህፈት ቤት ገለጸ። በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር አካባቢ ፕሮጀክቶች አስተዳደር…

ሩሲያ በጋዛ እየተካሄደ ያለው ጦርነት በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በእስራዔል እና በጋዛ መካከል የቀጠለው የጦርነት አዙሪት በአስቸኳይ እንዲቋጭ አሳሰበች፡፡ የሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ታስ ለተሰኘው የሀገራቸው ዜና አገልግሎት በሠጡት ቃለ መጠይቅ፥ በጋዛ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ቀጣና…

ስፖርታዊ ጨዋነትን በመጣስ ሁከት የሚፈጥሩ ደጋፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ 

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፖርታዊ ጨዋነትን በመጣስ ያልተገባ ሁከት የሚፈጥሩ ደጋፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከሊግ ካንፓኒ፣ ከከተማው የስፖርት ክለብ ደጋፊዎች፣ ከብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች እና ከመላው…

የአማራ ክልል የፀጥታ ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ ነው – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ መሆኑን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥና የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢ ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ። ኮማንድ ፖስቱ ከክልል፣ ከዞንና ከወረዳ አመራሮች እንዲሁም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው…

ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ሕብረት የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ሕብረት የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱን የተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ እና በአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ፣ የሰላም እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሰራዊት አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሰራዊት አዛዥ ጀነራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፤ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሠራዊት አዛዥ ጀነራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎና…

የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሰራዊት አዛዥ ጀነራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሠራዊት አዛዥ ጀነራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ዛሬ ረፋድ አዲስ አበባ ገብተዋል ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በቦሌ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል…

በጠለፋና አስገድዶ መድፈር የተከሰሰው ሳጅን የኋላመብራቴ ወ/ማሪያም በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ተበዳይ የሆነችውን ፀጋ በላቸውን በመጥለፍ እና አስገድዶ በመድፈር የወንጀል ድርጊት የተከሰሰው ሳጅን የኋላመብራቴ ወ/ማሪያም ላይ በእስራት እንዲቀጣ ተወሰነ። የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ እንዳስታወቀው÷ ሳጅን የኋላመብራቴ በቀን…