የሀገር ውስጥ ዜና የህብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ የንቅናቄ መድረክ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ የንቅናቄ መድረክ "ጠንካራ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ለማይበገር የጤና ስርዓት ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ንቅናቄው በዓለምና በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከሰቱ የህብረተሰብ ጤና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በኮሎምቢያ ሄሊኮፕተር ተከስክሶ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ Mikias Ayele Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜናዊ ኮሎምቢያ ገጠራማ ስፍራ ላይ በተከሰተ የሄሊኮፕተር መከስከስ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ የኮሎምቢያ ጦር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷ ሄሎኮፕተሯ በሰሜናዊ ኮሎምቢያ የሽምቅ ተዋጊዎችን እና የአደንዛዥ እፅ አዘዋዋሪዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ሹመት ሰጡ Feven Bishaw Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከፍተኛ አመራር ለሆኑት ለአቶ መልካሙ ፀጋዬ ሹመት ሰጥተዋል። በዚህ መሰረትም አቶ መልካሙ ጸጋዬ የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሆነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አመራሮች “ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄን ተቀላቀሉ Feven Bishaw Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን “ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አመራሮች ተቀላቅለዋል። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሸገር ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 510 ኩንታል ቡና ተያዘ Feven Bishaw Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ በሁለት የጭነት ተሽከርካሪዎች በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 510 ኩንታል ቡና መያዙ ተገለፀ፡፡ የሸገር ከተማ የፉሪ ክ/ከ ፖሊስ መምሪያ አዘዥ ኮማንደር ፉፋ መገርሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ጣልያን የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በትብብር ለመከላከል ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣልያን ለፖሊስ ተቋማት የጋራ ስጋት የሆኑ የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በትብብር ለመከላከል ተስማሙ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የጣልያን የካራቢኔሪ ፖሊስ ምክትል አዛዥ ከሆኑት ጀነራል…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የተመድ ዋና ጸሀፊ ልዩ ተወካይና ዩኤንሶም ሀላፊ ጋር ተወያዩ Amele Demsew Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ ልዩ ተወካይና በተባበሩት መንግስታት የሶማሊያ ድጋፍ ተልዕኮ(ዩኤንሶም) ሀላፊ ካትሪዮና ላንግ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደስታ ሌዳሞ ሕዝቡ “ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄን እንዲቀላቀል ጥሪ አቀረቡ ዮሐንስ ደርበው Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ ሕዝቡ “ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን እንዲቀላቀል ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ ደስታ ንቅናቄውን በመቀላቀል 10 ሺህ ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን÷ ሕዝቡም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው የሂሳብ ቁጥር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አደም ፋራህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በ”ጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና” ንቅናቄ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ Tamrat Bishaw Apr 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ 20 ሺህ ብር በማበርከት "የጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና" የዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄን ተቀላቅለዋል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው "የጽዱ ጎዳና ኑሮ- በጤና" የዲጂታል ቴሌቶን ተሳትፎ የንቅናቄ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Tamrat Bishaw Apr 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በረራ በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎችን የመመለስ ሥራ 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ከእነዚህ ውስጥም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 44…