Fana: At a Speed of Life!

ማኅበሩ 17 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው አምቡላንሶችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሙሉ የሕክምና ቁሳቁስ የተሟላላቸው 17 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ሥድስት አምቡላንሶችን በድጋፍ አግኝቷል፡፡ አምቡላንሶቹ የተገዙት÷ በአውሮፓ ኅብረት ሲቪል ጥበቃና የሰብዓዊ ድርጅት እንዲሁም በኦስትሪያ…

ከ9ኛ እስከ 11ኛ ሳምንት የሚደረጉ የሊጉ መርሃ ግብሮች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አይኖራቸውም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ9ኛ እስከ 11ኛ ሳምንት የሚደረጉ የሊጉ መርሃ ግብሮች የሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደማይኖራቸው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ ማህበሩ እንደገለፀው÷ የ9ኛ ሳምንት መርሃ ግብሮች ረቡዕ ታህሳስ 24…

አፍሪካውያን በዓለም መድረክ የጋራ ድምጻቸው እንዲሰማ በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን በዓለም መድረክ የጋራ ድምጻቸው እንዲሰማ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን እና የአፍሪካ የፋይናንስ ሚኒስትሮች በቅንጅት መሥራት ይጠበቅባቸዋል ተባለ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሲኤ) ዋና ጸሐፊ ክላቨር…

ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ የሻይ ቅጠል ተክል ልማት እንዲስፋፋ በትኩረት ይሠራል አሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል እየተሠራ ያለው የሻይ ቅጠል ተክል ልማት እንዲያድግ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በጎደሬ ወረዳ ጉማሬ ቀበሌ የሕንድ ቨርዳንታ…

በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያዊያን የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ በቱሪዝም ሚኒስቴር የሚመራ ዐቢይ ኮሚቴ ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው እንዲመጡ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ በቱሪዝም ሚኒስቴር የሚመራ ዐቢይ ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱ ተገለጸ። የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በሰጡት…

የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ ለሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ላይ ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኤጀንሲው የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሉዊስ አንቶኒ ሶቼት ገልጸዋል፡፡ ኤጄንሲው ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የጀመራቸዉን ሁሉን አቀፍ የልማት ትብብሮች…

በያቤሎ ጠቅላላ ሆስፒታል መንታ ህጻናት ተጣብቀው ተወለዱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ያቤሎ ወረዳ በያቤሎ ጠቅላላ ሆስፒታል መንታ ህጻናት ተጣብቀው መወለዳቸው ተገለጸ። የያቤሎ ጠቅላላ ሆስፒታል የጽንስና ማህጸን ስፔሻሊስት ዶክተር ዋሪዮ ዱባ እንደተናገሩት፤ የተወለዱት ህጻናት የተጣበቁት በደረት አካባቢ ነው።…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሉሜ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት÷ ከአራት ዓመታት በፊት በክልሉ በ7 ሺህ ሔክታር መሬት ላይ በመስኖ የተጀመረው…