Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ቀጣናዊ ፕሮጀክቶች አፈጻጻም ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ቀጣናዊ ፕሮጀክቶች የአፈጻጻም ግምገማ መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ኢትዮጵያ የኢኒሼቲቩ ትልቋ ተጠቃሚና የቀጣናውም የሰላምና የኢኮኖሚ ማዕከል መሆኗን የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ…

በግብርናው ዘርፍ አሁንም ብዙ የቤት ሥራ አለብን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ የተሰራው ሥራ ተስፋ ሰጪ ቢሆንም አሁንም ብዙ የቤት ሥራ አለብን ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት እየተካሄደ ባለው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ባቀረቡት ሪፖርት ነው፡፡…

የሚቺጋኑ ግለሰብ የ70 ዓመት የፍቅር ደብዳቤው እንቆቅልሽ ለመፍታት እየሞከረ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የሚቺጋን ሰው በጨረታ ከገዛው እርሻ የመሳሪያ ሳጥን ውስጥ ያገኘውን የ70 አመት የፍቅር ደብዳቤ እንቆቅልሽ ለመፍታት እየጣረ መሆኑ ተሰማ። ዓለም የስልክና የዘመናዊ መገናኛ ውጣ ውረድን የማቅለል እድል ሳታይ በፊት ደብዳቤ ናፍቆትን መወጫ፣…

የደቡባዊ ትብብር ድርጅት እውቀትን ማፍለቅና ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ቴክኖሎጂ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረገው የደቡባዊ ትብብር ድርጅት እውቀትን ለማፍለቅ እና ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የመረጃ ቋት በሳይንስ ሙዚዬም አስመርቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር)÷ ቴክኖሎጂው የደቡባዊ ትብብር…

ኢትዮጵያ ለቀጠናዊ መረጋጋትና ኢኮኖሚያዊ ውህደት በቁርጠኝነት ትሰራለች – አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቀጠናዊ መረጋጋት እና ኢኮኖሚያዊ ውህደት በቁርጠኝነት ትሰራለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ተናገሩ፡፡ በ44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አምባሳደር ታዬ እንደተናገሩት÷ የህብረቱ ጉባኤ…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አድሚራል ጁሴፔ ቻቮ ጋር ተወያዩ። በጣልያን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አድሚራል ጁሴፔ ቻቮ የተመራ ልዑክ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ሲደርስ በጦር ሃይሎች…

በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባለችው ግለሰብ በእስራት ተቀጣች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባለችው ግለሰብ በ15 ዓመት ጽኑ እስራት እና በ41 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተቀጣች።   ደመቀች ማጉጄ አቤቱ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 27 (1)…

ኢትዮጵያ አማርኛ የአፍሪካ ኅብረት የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አማርኛ የአፍሪካ ኅብረት የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ኢትዮጵያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኩል ጥሪ አቀረበች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ አማርኛ የአፍሪካ ኅብረት የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ጥያቄ ያቀረቡት…

የአፍሪካ ኅብረት የአስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 44ኛው የአፍሪካ ኅብረት የአስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ዛሬ በኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። ስብሰባው "ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ሥርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሐፊና የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሐፊ ሞሊ ፊ እና የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመርን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…