ኢትዮጵያ የጋራ ጥቅምን የሚያስጠብቅ መፍትሔ ላይ ለመድረስ በቁርጠኝነት ትቀጥላለች – ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ታኅሥስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድና በፍትሐዊ ድርድር የጋራ ጥቅምን የሚያስጠብቅ የመፍትሔ ሀሳብ ላይ ለመድረስ ያላትን ቁርጠኝነት ይዛ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።
ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ እና በፍትሐዊ ድርድር የሶስቱን ሀገራት ጥቅም…