Fana: At a Speed of Life!

ነገ የፋና ላምሮት የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 15 የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል። ላለፉት 8 ሳምንታት በዳኞችና በራሳቸው ምርጫ ሲወዳደሩ የነበሩት መቅደስ ዘውዱ፣ ሀይለየሱስ እሸቱ፣ ሄኖክ ብርሃኑ እና ኪሩቤል ጌታቸው ነገ ከኮከብ ባንድ ጋር በ3 ዙር…

አምባሳደር ስለሺ ከአሜሪካው ሴናተር ማይክ ሮንድስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ኢ/ር) ከአሜሪካው ሴናተር ማይክ ሮንድስጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ባለው የሁለትዮሽ እና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የአፍሪካ…

እስራኤል በጋዛ በየቀኑ የአራት ሰዓታት የተኩስ አቁም ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሰሜናዊ ጋዛ በየቀኑ የአራት ሰዓታት የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማቷን አሜሪካ አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተኩስ አቁሙ ትክክለኛ እና በቀጣናው የሚፈለገውን መሻሻል ለማምጣት ሚናው ከፍተኛ ነው ሲሉ አወድሰዋል፡፡…

ጀርመን እና ኢትዮጵያ የልማት ትብብር ድርድር ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን እና የኢትዮጵያ መንግሥታት ለሚያካሂዱት የልማት ትብብር ድርድር የቅድመ-ዝግጅት ምዕራፍ ሥብሰባ ተካሄደ፡፡ በኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር የተካሄደው ሥብሰባ ዓላማ በፈረንጆቹ ኅዳር 27 እና 28 ለሚካሄደው ድርድር በጥልቀት ተወያይቶ…

ኢትዮጵያ በተለዩ የትምሕርት መስኮች የውጭ ልምድ ያስፈልጋታል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተለይም በተለዩ የትምሕርት መስኮች ላይ የውጭ ልምድ እንደሚያስፈልጋት የትምሕርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምሕርት ሚኒስትር እና የዩኔስኮ ብሔራዊ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሪያድ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ገብቷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ያቀናው በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባዔ ለመሳተፍ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር…

አዲስ አበባን ተወዳዳሪና ተመራጭ ከተማ የማድረግ ራዕያችንን እናሳካለን – አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን ተወዳዳሪና ተመራጭ ከተማ የማድረግ ራዕያችንን እናሳካለን ሲሉ የኢዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም የአፍሪካ ከተሞች…

የፕሮስቴት እጢ ምልክቶችና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሮስቴት እጢ በወንዶች ፊኛ በታች የሚገኝ ተፈጥሯዊ የሰውነት አካል ነው ፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ዩሮሎጂ ትምህርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር መሀመድ አብዱልሀዚዝ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷የፕሮስቴት እጢ…

በኮምቦልቻ ጮሪሳ ጊዜያዊ ማቆያ የተሃድሶ ስልጠና ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ወደ ሕብረተሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት ኮምቦልቻ ጮሪሳ ጊዜያዊ ማቆያ የተሃድሶ ስልጠና ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ወደ ሕብረተሰቡ ተቀላቅለዋል፡፡ በተሀድሶ ሥልጠና ያገኙትን እውቀት ተጠቅመው በአካባቢያቸው ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የድርሻቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከታንዛንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከታንዛንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃንዋሪ ማካምባ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ቀጣናዊ የጋራ ፍላጎት ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ…