Fana: At a Speed of Life!

ሜ/ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከኢንፔሪያልና ሪቬራ ሆቴል ግዢ ጋር በተያያዘ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከኢንፔሪያል እና ሪቬራ ሆቴል ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው። የጥፋተኝነት ፍርዱን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ም/ቤት ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በቀረቡለት የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ላይ ተወያይቶ÷ ካላቸው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፣…

ጋቪ የክትባት ሽፋንን ለማሳደግ የቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት (ጋቪ) በኢትዮጵያ የክትባት ሽፋንን ለማሳደግ የሚያስችል የቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከጋቪ ዋና የሀገራት ዳይሬክተር ቶኩንቦ ኦሺን (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤቱ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ ማስተላለፉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ አምሪያ ስራጅ ገለጹ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ለሁለት ቀናት ሲያካሔድ የነበረው…

ለ ‘አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ’ የተመደበው በጀት ለግል ጥቅም በመዋሉ ፓርቲው ታግዶ ምርመራ እንዲካሄድ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም ለ‘አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ’ በምርጫ ቦርድ የተደረገለት የበጀት ድጋፍ ለታለመለት ዓላማ ሳይውል ለግል ጥቅም መዋሉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ፓርቲው የበጀት ድጋፉን ለታለመለት ዓላማ እንዳላዋለ እና…

ሀገር አቀፍ የፖሊስ ገለልተኛ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም የተቋቋመው ሀገር አቀፍ የፖሊስ ገለልተኛ አማካሪ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በስብሰባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል÷ የገለልተኛ ምክር ቤቱን ስራ የሚመሩ…

የጤና ተቋማት የሚሰጡት አገልግሎት ችግር ፈቺ መሆን እንዳለበት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ተቋማትን መገንባት ብቻ ሳይሆን የሚሰጡት አገልግሎት የህዝብን የጤና ችግር ፈቺ መሆን እንዳለበት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ገልፀዋል። የጤና ሚኒስቴር እና የክልል ጤና ተቋማት ተቆጣጣሪ አካላት የ2016 የመጀመሪያ ግማሽ…

የኢትዮጵያና ፓኪስታን ሁለንተናዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ፓኪስታን መካከል ያለው ሁለንተናዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር አቲፍ ሸሪፍ ጋር በሁለቱ ሀገራት ሁለንተናዊ…

ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ በቱሪዝም ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በቼክ ሪፐብሊክ የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ጉብኝቱ በኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ መካከል እየተጠናከረ የመጣውን የሁለትዮሽ ግንኙነቱ በቱሪዝም ዘርፍም ለማጠናከር ያለመ ነው ተብሏል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባቶች እና ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ተጉዘው ከተገኙ አባቶች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤…