Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የጤና አገልግሎት ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው ሀገር አቀፍ የጤና አገልግሎት ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል::   ጉባኤው "የጤና ስርዓት ኢኖቬሽንን በማጎልበት የጤና አገልግሎት ጥራት ደህንነትና ፍትሃዊነትን ማሻሻል" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ…

በሰሜን ጋዛ ህጻናት በምግብ እጦት ለህልፈተ ህይወት እየተዳረጉ እንደሆነ የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጋዛ ህጻናት በምግብ እጦት ለህልፈተ ህይወት እየተዳረጉ እንደሆነ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለጹ፡፡ በጋዛ ዜጎች የረሃብ አደጋ እንደተጋረጠባቸው ሀገራትን ጨምሮ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እየተነገረ…

የካራማራ ድል ሉዓላዊነትን ለማስከበር ዋጋ የተከፈለበት ታላቅ ድል ነው – የቀድሞ ጦር ሠራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካራማራ ድል የኢትዮጵያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለማስከበር ዋጋ የተከፈለበት ታላቅ ድል መሆኑን የቀድሞ ጦር ሠራዊት አባላት ገለጹ። ከዓድዋ ድል ጀምሮ በየዘመናቱ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ክብርና ሉዓላዊነት የማይደራደሩ መሆናቸውን…

በዘንድሮ ክረምት 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም የክረምት ወቅት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።   የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብሩን ለማሳካት የቅድመ ዝግጅት ሥራ…

የልብ ህመም በምን ምክንያት ይከሰታል?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልብ ህመም የልብን ስራ የሚያስተጓጉሉ የተለያዩ የልብና የደም ዝውውር ችግሮችን የሚያጠቃልልና ከባድ ከሚባሉት የህመም አይነቶች የሚመደብ ነው። የልብ የጤና ችግሮች በሁለት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦ ከውልደት ጋር (በተፈጥሮ) የሚመጡ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ የካቲት ወር ሲሸጥ በነበረበት ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሰረት ከየካቲት 26/06/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ…

ኤክስ በአውሮፓ ህብረት አዲስ ገደቦች ሊጣሉበት እንደሚችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤክስ (የቀድሞው ትዊተር) የተሰኘው ማህበራዊ ትስስር ገጽ በአውሮፓ ህብረት አዲስ ገደቦች ሊጣሉበት እንደሚችል ተመላክቷል፡፡   የአውሮፓ ኮሚሽን÷ ማህበራዊ ትስስር ገፁ በዲጂታል ገበያ ህግ መሰረት ከተከለከሉ ሥርዓቶች ውስጥ ሊመደብ…

በአቶ አባተ አበበ ግድያ ተጠርጣሪ ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ተደራራቢ ክሶች ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል በተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ተደራራቢ ክሶች ቀረቡበት። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መርማሪ÷ ተስፋዬ ሆርዶፋ ታኅሣስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ቦሌ ኤድናሞል አካባቢ ከምሽቱ 4:00 አባተ አበበ…

ትምህርት ሚኒስቴር 5 የዲጂታል መልቲሚዲያ ስቱዲዮዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ፣ ጅማ፣ ድሬዳዋ፣ ባህር ዳር እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች ያቋቋማቸውን አምስት የዲጂታል መልቲሚዲያ ስቱዲዮዎች አስመርቋል፡፡ ስቱዲዮዎቹ ሚኒስቴሩ ከማስተርካርድ ፋውዴሽን፣ ከአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና ከሻያሾኔ…

አራት ኪሎ የሚገኙት የእግረኛ መሸጋገሪያ ድልድዮችን የማንሳት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አራት ኪሎ አካባቢ የሚገኙትን ሁለት የእግረኛ መሸጋገሪያ የብረት ድልድዮችን የማንሳት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ድልድዮቹን የማንሳት ሥራው እየተከናወነ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር…