ሕብረተሰቡንና የተፈጥሮ ሀብቱን በማቀናጀት ለክልሉ ልማት እንሰራለን – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ሕብረተሰብና የተፈጥሮ ሀብት በማቀናጀት ለክልሉ ልማት እንሰራለን ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ።
አቶ ጥላሁን ከፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ክልሉ በገፀ ምድር እና በከርሰ…