ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ዋስትናን ለማረጋጥ በሚያስችሉ ዘርፎች የሚደነቅ ስራን እያከናወነ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች የምግብ ዋስትናን ለማረጋጥ እያከናወነ ያለው ስራ የሚደነቅ መሆኑን የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት (ፋኦ) የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚሞዲዚ ገለጹ።
ዩኒቨርሲቲው በካፋ ዞን…