Fana: At a Speed of Life!

ኬፕ ቨርዴ ወባን በማጥፋት 4ኛዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬፕ ቨርዴ ወባን በማጥፋት ከአፍሪካ አራተኛዋ ከዓለም ደግሞ 44ኛዋ ሀገር መሆኗን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ አድርጓል፡፡   አልጄሪያ፣ ሞሮኮ እና ሞሪሺየስ በፈረንጆቹ 2019፣ 2010 እና 1973 እንደቅደም ተከተላቸው ከወባ በሽታ ነፃ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ስምምነቱ ዘላቂ የልማት ትስስርን ያጠናክራል አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በሶማሊ ላንድ መካከል ሁሉን አቀፍ የትብብርና የአጋርነት መግባቢያ ስምምነት ሠነድ መፈረሙ መልካም ጉርብትናን በመፍጠር ዘላቂ የልማት ትስስርን እንደሚያጠናክር የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ…

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከአየርላንድ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በግብርና ልማት ሥራዎች ላይ በኢትዮጵያ ከአየርላንድ አምባሳደር ኒኮላ ብሬናን ጋር ተወያዩ፡፡   በግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የግብርና ሽግግር ለማምጣት ከልማት አጋሮች ጋር…

የማዕድን ዘርፉ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ጉልህ ሚና እንዲኖረው እየተሠራ ነው-ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ዘርፉ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ጉልህ ሚና እንዲኖረው መሰረት የሚጥሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የማዕድን ዘርፉ ዋነኛ ትኩረት የውጪ ምንዛሬ ማስገኘት፣ ከውጪ የሚገቡትን ምርቶች በሀገር ውስጥ መተካትና…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚያቸውን ረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ወልቂጤ ከተማን እንዲሁም ወላይታ ድቻ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸንፈዋል፡፡ 9፡00 ሠዓት ላይ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጌታነህ ከበደ ከመረብ ባገናኛት ብቸኛ ጎል…

የአቪዬሽን የሰው ሀይል ልማት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቪዬሽን የሰው ሀይል ልማት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፣ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አየር ሀይል እና የኢትዮጵያ ኤሮ ክለብ ተፈራርመዋል። በመድረኩ የስራና ክህሎት…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዩኒሴፍ ተወካይ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር አቡበከር ካምፖን ጋር መከሩ፡፡ በውይይቱ ድርጅቱ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየሰራ ስላለዉ ዘርፈ ብዙ በጎ ሥራዎች ላይ…

የ2023 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ ኮትዲቯር

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ኮትዲቯር ዝግጅቷን አጠናቃ እንግዶቿን እየተቀበለች ነው። የውድድሩ ተሳታፊ ሀገሮች ኮትዲቯር ገብተው የውድድሩን መጀመር በመጠባበቅ ላይ ናቸው። የዘንድሮሮውን አህጉራዊ ውድድር ያዘጋጀችው…

በቱሪስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ብሔራዊ የጥራት ማረጋገጥ ፕሮግራም ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ብሔራዊ የአገልግሎት ጥራት ማረጋገጥ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚተገበር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ጎብኚዎችን በሚያስተናግዱ እንደ ሆቴልና መሰል ተቋማት ጥራት እንዳይኖር ከሚያደርጉ ምክንያቶች…