Fana: At a Speed of Life!

አንጋፋው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በኦሊምፒክ መድረክ በመወከል ቀዳሚ ከሆኑት መከካል አንዱ የሆነው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ኢትዮጵያን ሶስት ጊዜ በኦሊምፒክ የወከለው በቀለ ዓለሙ በ82 ዓመቱ ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው።…

በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለተሳተፈው ልዑካን ቡድን ነገ አቀባበል ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለተሳተፈው ልዑካን ቡድን ነገ አቀባበል እንደሚደረግ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ፥ በሃንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው የዓለም…

አሜሪካ በሶማሊያ በፈጸመችው ጥቃት አሸባሪዎችን መግደሏ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከአል-ቃይዳ ጋር ግንኙነት አላቸው ባለቻቸው አሸባሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዷ ተገለጸ፡፡ በአፍሪካ የአሜሪካ ወታደራዊ ዕዝ (አፍሪኮም) ባወጣው መግለጫ ÷ አሜሪካ በሶማሊያ በፈጸመችው የአየር ጥቃት እስካሁን 13 አሸባሪዎች ተገድለዋል፡፡…

የፌዴራል፣የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ጸጥታ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል፣ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ጸጥታ አካላት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድና የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአን ጨምሮ ሌሎች የጸጥታ…

ከ272 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ272 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 14 ግለሰቦች እና ስምንት ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸው ነው…

የሃይል መቆራረጥን ማስቀረት የሚያስችል የ3 ቢሊየን ብር መልሶ ግንባታ ስራ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሃይል መቆራረጥን ማስቀረት የሚያስችል የ3 ቢሊየን ብር መልሶ ግንባታ እና ጥገና ስራ ይፋ አድርጓል፡፡ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮፖሬት እንደገለጹት ÷ የሃይል አቅርቦት…

ኢትዮጵያ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 6ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ከአፍሪካ 2ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቅቃለች። በቡዳፔስት ናሽናል አትሌቲክስ ሴንተር ስታዲየም ከነሐሴ 13 ቀን 2015 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ሻምፒዮና ዛሬ ማምሻውን…

በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ የዛንዚባሩን ኬ ኤም ኤም የእግርኳስ ቡድን በደርሶ መልስ በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል፡፡ ከሜዳው ውጭ 2 ለ1 አሸንፎ የተመለሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ ÷ የመልሱን ጨዋታ 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም አከናውኗል፡፡…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ማህበረሰቡ የዓይን ብሌኑን በመለገስ ለወገኖቹ ብርሃን እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ዜጎች ከህልፈት በኋላ የዓይን ብሌናቸውን በመለገስ ለሌሎች ወገኖቹ ብርሃን እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ የኢትዮጵያ ዓይን ባንክ የተመሰረተበት 20ኛ ዓመት አከባበር ላይ እንደገለጹት÷ ማህበረሰቡ ስለ ዓይን ልገሳ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ጠቅላይ መምሪያ እየተሠራ ያለውን  የሕግ ማስከበር ሥራ ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ጠቅላይ መምሪያ የአማራ ክልልን ወደ ሰላም ለመመለስ እየተሠራ ያለውን  የሕግ ማስከበር ሥራ ገምግሟል። የኮማንድ ፖስት ከፍተኛ አመራሮች አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ ጀኔራል…