የጋራ ግብረ-ኃይሉ ሰላምና ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ በዕቅድ እየተመራ የፀጥታ ተግባሩን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሰላምና ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ በሚያስችል ዕቅድ እየተመራ የፀጥታ ተግባሩን እያከናወነ መሆኑን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለጸ።
የጋራ ግብረ-ኃይል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ 37ኛው…