Fana: At a Speed of Life!

የጋራ ግብረ-ኃይሉ ሰላምና ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ በዕቅድ እየተመራ የፀጥታ ተግባሩን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሰላምና ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ በሚያስችል ዕቅድ እየተመራ የፀጥታ ተግባሩን እያከናወነ መሆኑን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለጸ። የጋራ ግብረ-ኃይል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ 37ኛው…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለመቄዶንያና ለጌርጌሴኖን ማዕከላት የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና ሠራተኞቹ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እና ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን መርጃና ማገገሚያ ማዕከል የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። አገልግሎቱ እና ሠራተኞች ያደረጉትን ከ500 ሺህ ብር…

ለበጋው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በርካቶች ድጋፍ ማድረግ ጀምረዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ የበጎ ፈቃድ ጥሪያችንን በመቀበል በርካታ ልበ ቀና ባለሐብቶች እና ተቋማት ድጋፍ ማድረግ ጀምረዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመሆንም የነዋሪዎች የቤት…

ተመድ በ2024 የዓለም ምጣኔ ሀብት እድገት ወደ 2 ነጥብ 4 በመቶ ዝቅ እንደሚል ተነበየ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) በፈረንጆቹ 2024 የዓለም ምጣኔ ሀብት እድገት ወደ 2 ነጥብ 4 በመቶ ዝቅ እንደሚል ትንቢቱን አስቀምጧል።   ተመድ ትንበያውን ይፋ ያደረገው በፈረንጆቹ 2024 የዓለም ምጣኔ ሀብት ሁኔታ…

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል የተባሉ ስምንት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቷቸዋል። ከቀትር በኋላ በተካሄደ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ጎሎች ጌታነህ ከበደ እና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዕርድ እንስሣት ዋጋ መረጋጋት አሳይቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሞኑ የበዓል ግብይት ላይ የዕርድ እንስሣት ዋጋ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ መረጋጋት ማሳየቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በሰሞኑ የበዓል ገበያ የዕርድ ሠንጋ ከ40 ሺህ እስከ 110 ሺህ ብር ድረስ እየተሸጠ…

የሰላም ጥሪው ሕዝብና መንግሥትን ያግባባ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በአማራ ክልል ያቀረበው የሰላም ጥሪ ሕዝብ እና መንግሥትን ያግባባ መሆኑን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች አስተባባሪና የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው በወቅታዊ የክልሉ…

የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ሰራተኞች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ሰራተኞች የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ሄኖክ ሰይፈ÷ ሆስፒታሉ በዘርፉ የካበተ ልምድ እና ብቃት ባላቸው ስፔሺያሊስት…

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ መሬትና መሬት ነክ ጉዳዮችን ተመልክቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።   በዚህም ህገወጥ ይዞታን በተመለከተ፣ የቦታ ደረጃ የሊዝ ማሻሻያ መነሻ ዋጋ ክለሳን በተመለከተ እና በተለያዩ…