Fana: At a Speed of Life!

ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር የሚችሉ ተማሪዎችን ለማፍራት መሥራት ያሥፈልጋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የትምሕርት ሥርዓት ተማሪዎችን ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር እንዲችሉ የሚያስችል ሆኖ መቀረፅ እንዳለበት ትምሕርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ትምሕርት ሚኒስቴር "በትምሕርት ሥርዓታችን ምን ዓይነት ትውልድ እንገንባ" በሚል ርዕስ ከትምሕርት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሶስት ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና ሩሲያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ። ውይይቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ለማጠናከር፣ በቀጠናዊ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ ለመለዋወጥ እና የጋራ በሆኑ ጉዳዮች…

ተጠባቂው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ነገ በገና በዓል ዋዜማ በቀጥታ ሥርጭት እንደሚጀመር ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡ ውድድሩ÷ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13፣ ምዕራፍ…

በኤሌክትሮኒክ አማራጭ በመገበያየት እራስን ከአጭበርባሪዎች መጠበቅ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ በተቻለ መጠን በኤሌክትሮኒክ አማራጮች በመገበያየት በበዓል ሰሞን በስፋት ከሚስተዋሉ መልከ-ብዙ መጭበርበሮች እራሱን እንዲጠብቅ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ ከግብይት ጋር በተያያዘ በየትኛውም ጊዜ የመጭበርበር ሥጋት…

ሕብረተሰቡ በገና በዓል እሳትና ኤሌክትሪክ ኃይል ሲጠቀም ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የፊታችን እሁድ ከሚከበረው የገና (ልደት) በዓል ጋር በተያያዘ እሳትና የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጮችን ሲጠቀም ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ ሁሉንም ሥራዎች በተመሳሳይ ጊዜ ጎን ለጎን…

የቻይናዋ ሀርቢን ከበዓል ሰሞን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ከ800 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናዋ ሀርቢን ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በዓል ሰሞን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ከ800 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ፡፡ በሰሜን ምሥራቅ ቻይና ሄይሎንግጂያንግ ግዛት የምትገኘዋ ከተማ ይህን ያህል ገቢ የሰበሰበችው በሦስት ቀናት…

የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የፌደራል ተቋማት አደረጃጀት ሰብሳቢ አለሙ ስሜን (ዶ/ር) ጨምሮ…

በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ተሞክሮ ላይ ትኩረት ያደረገው መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ተሞክሮ ላይ ተመርኩዞ የተፃፈው እና "ሆኖ መገኘት" የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው እለት ተመርቋል። መፅሐፉ አትሌት ሻለቃ ሐይሌ ገ/ሥላሴ እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ነው የተመረቀው፡፡…

የኢትዮጵያና ሶማሊላንድ ስምምነት ለአህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት ጥሩ ማሳያ ነው – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት ለአህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት ጥሩ ማሳያ መሆኑን አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ…

በሐረሪና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት ተከናውነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ እና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን እና ጥራትን የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ፡፡ የሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት…