ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር የሚችሉ ተማሪዎችን ለማፍራት መሥራት ያሥፈልጋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የትምሕርት ሥርዓት ተማሪዎችን ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር እንዲችሉ የሚያስችል ሆኖ መቀረፅ እንዳለበት ትምሕርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
ትምሕርት ሚኒስቴር "በትምሕርት ሥርዓታችን ምን ዓይነት ትውልድ እንገንባ" በሚል ርዕስ ከትምሕርት…