ለአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ምላሽ ለመስጠት ዓለም አቀፍ ትብብር አስፈላጊ መሆኑ ተመለከተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ምላሽ ለመስጠት ዓለም አቀፍ ትብብር መጠናከር እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
19ኛው የአፍሪካ የአካባቢ ጥበቃ የሚኒስትሮች መደበኛ ጉባኤ "የአፍሪካን የአካባቢ ችግሮች…