Fana: At a Speed of Life!

ሳውዝሃምፕተን ከፕሪሚየር ሊጉ መውረዱ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ31ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሳውዝሃምፕተን ከሜዳው ውጪ ከቶተንሀም ሆትስፐር ጋር ያደረገውን ጨዋታ መሸነፉን ተከትሎ ወደ ሻምፒዮን ሺፕ መውረዱ ተረጋግጧል። ሳውዝሃምፕተን እስከ አሁን በሊጉ ካደረጋቸው ጨዋታዎች፤ በሁለቱ አሸንፎ…

የሊጉ መሪ ሊቨርፑል በፉልሀም ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ31ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፉልሀም በሜዳው ክራቨን ኮቴጅ የሊጉ መሪ ሊቨርፑልን አስተናግዶ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የፉልሀምን የማሸነፊያ ግቦች ሴሴኞን፣ ኢዎቢ እና ሙኒዝ ሲያስቆጥሩ የሊቨርፑልን ግቦች ማክአሊስተር…

ለመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ሪፎርም ትግበራ ስኬታማነት ሁሉም በትኩረት ሊሰራ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ሪፎርም ትግበራ ስኬታማነት ሁሉም በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። "ልኅቀት በሰው ተኮር አገልግሎት" በሚል መሪ ሐሳብ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፌዴራል…

የጎንደርን የንግድና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ለማጠናከር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማን የንግና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ለማጠናከር የሰላም ሥራዎች ላይ በትኩረት እየተሠራ ነው ሲሉ የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኛው ገለጹ፡፡ የከተማዋን የንግድና ኢንቨስትመንት ሥራዎች ለማሳደግ ያለመ ውይይት፤ በተለያዩ…

በበርሊን ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀርመን በርሊን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች የተካሄደውን የግማሽ ማራቶን ውድድር ያሸነፈው አትሌት ገመቹ ዲዳ፤ ርቀቱን በ58 ደቂቃ ከ43 ሰከንድ ማጠናቀቅ ችሏል፡፡…

ዜጎች በደም እጦት ለጉዳት እንዳይዳረጉ ርብርብ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎች በደም አቅርቦት እጥረት ምክንያት ለከፋ ጉዳት እንዳይዳረጉ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢትዮጵያ ደምና ኅብረ-ኅዋስ ባንክ አገልግሎት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ…

አቢሲንያ ባንክ ከ349 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር በላይ ብድር አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቢሲንያ ባንክ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመፍታትና የገቢ ንግድን ለመደገፍ በበጀት  ዓመቱ 349 ሚሊየን 943 ሺህ 588 የአሜሪካ ዶላር ብድር ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ለደንበኞች ካቀረበው የምንዛሪ ድልድል ውስጥ በ3ኛው ሩብ ዓመት ከ1 ሺህ…

የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግተኛ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሰልጣኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግተኛ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት 10ኛ ዙር ምልምል ወታደሮች እና የ27ኛ የባለሌላ ማዕረግተኛ ሰልጣኞችን አስመረቀ፡፡ የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግተኛ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ጡምሲዶ ፊታሞ…

ኢትዮጵያ ገና አውቃ ያልጨረሰቻቸው የማዕድን ፀጋዎች አሏት – ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያላትን ሀብት አውቃ እንዳልጨረች እና የማዕድን ሀብቷ ከፍተኛ እንደሆነ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለፁ፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በማዕድን ዘርፍ ያላቸውን ሀብት አውቀው እንዳልጨረሱ…

የሹዋሊድ በዓል ዓለም አቀፍ ቅርስነቱን በሚመጥን መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሹዋሊድ በዓል ዓለም አቀፍ ቅርስነቱን በሚመጥንና ኢትዮጵያዊ እሴቶችን ባንፀባረቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…