Fana: At a Speed of Life!

የአእላፋት ዝማሬ መንፈሳዊ ትዕይንት አስደናቂ ነበረ – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገና ዋዜማ በመስቀል ዐደባባይ የቀረበው የአእላፋት ዝማሬ መንፈሳዊ ትዕይንት አስደናቂ ነበረ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ወጣቶች ጨዋነት እና ሥነ…

የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በኢትዮጵያ የሚገኙ የአሜሪካ እና የእስራኤል ኢምባሲዎች የገና በዓል ለሁሉም…

የገና በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዛሬው ዕለት እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሐይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ከመከበሩ ባሻገር÷ ማሕበራዊ ግንኙነትን በማጠናከር፣…

የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት… የእርቅ እና የትህትና በዓል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትልቅ ስፍራ ሰጥታ ከምታከብራቸው አበይት በዓላት አንዱ ነው፡፡ በዓሉ በታሕሣሥ ወር በ29ኛው ቀን የሚከበር ሲሆን፥ በአራት ዓመት አንድ ጊዜ በዘመነ ዮሐንስ ታሕሣሥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ጋር በመሆን በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ ዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት በመገኘት ማዕድ አጋርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ በልደት (ገና) በዓል…

አልጄሪያ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አልጄሪያ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ የተካሄደው ጨዋታ ሙሉ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ ተጠናቅቆ ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርተው…

ፕሬዚዳንት ታዬ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፋት መልዕክት÷ እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ብለዋል::…

3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ 3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በመስቀል አደባባይ በድምቀት ተከናውኗል። ዛሬ ቀን 10፡00 ላይ መካሄድ የጀመረው የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል።…

የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ የትስስት ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ…

ላሊበላ የኢትዮጵያውያንን የቆየ የምህንድስና ጥበብ የሚያሳይ ነው – ጎብኚዎች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ኪነ ሕንጻ የኢትዮጵያውያንን የቆየ የምህንድስና ጥበብ የሚያሳይ ነው አሉ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ጎብኚዎች። የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለማክበር የተለያዩ ሀገራት ዜጎች በላሊበላ በመገኘት የገና ክብረ…