Fana: At a Speed of Life!

ለመንግሥት ያበደርኩት ብር የለም- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመንግሥት ያበደረው ብር አለመኖሩን አስታወቀ፡፡ ባንኩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጣው መግለጫ፤ በዚህ በጀት ዓመትም ሆነ ከዚያ በፊት አንድም ብር ለመንግሥት በቀጥታ አበድሮ እንደማያውቅ በአጽንኦት ገልጿል፡፡ ባንኩ…

በኦሮሚያ ክልል እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – አቶ ኃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰላምን የመረጡ ታጣቂዎችን ከመቀበል ጎን ለጎን አማራጩን ባልተቀበሉት ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ መምጣቱን የክልሉ ኮሙኒኬሽ ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ ተናገሩ። በክልሉ እየተገኘ ያለው ሰላም…

የነቀምቴ -አንገር ጉቲን-አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነቀምቴ - አንገር ጉቲን-አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኘው ፕሮጀክቱ 86 ነጥብ 1 ኪሎ…

መዲናዋን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ፈጠራን የማበረታታትና አምራቾችን የመደገፍ ሥራ እየተሰራ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ፈጠራን የማበረታታትና አምራቾችን የመደገፍ ሥራ እየተከናወነ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከተማ አቀፍ…

የኢንተርፕራይዞችን ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንተርፕራይዞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተር ፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አለባቸው ንጉሴ (ዶ/ር) ገልጸዋል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአነስተኛና መካከለኛ አምራች…

የግብርና ዘርፉን ማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ያግዛል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን ማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገር አቀፍ የግብርና ባለሙያዎች የክህሎት ልማት ሥልጠና መርሐ ግብር ዛሬ በኮምቦልቻ ከተማ ተጀምሯል፡፡…

በቴክሳስ ግዛት በኩፍኝ በሽታ የሚያዙ ህሙማን ቁጥር ጨምሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት በኩፍኝ በሽታ የሚያዙ ህሙማን ቁጥር የመጨመር አዝማሚያ እያሳየ ነው ተባለ። በበሽታው በምዕራብ ቴክሳስ ግዛት በየካቲት ወር አንድ ታዳጊ ህይወቱን ማጣቱን ያስታወሰው የቢቢሲ ዘገባ፤ አሁን አንድ ተጨማሪ ታዳጊ በኩፍኝ በሽታ…

የኦሮሚያ ክልል 1 ሺህ 402 የእርሻ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል 1 ሺህ 402 የእርሻ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች በሻሸመኔ ከተማ አስረክቧል፡፡ ትራክተሮቹን የተረከቡት አርሶ አደሮች፣ የኅብረት ሥራ ማኅበራትና ዩኒየኖች፤ ለክልሉ መንግሥት ባቀረቡት ጥያቄ ቀድመው በቆጠቡት መሠረት መሆኑ…

ወደ ሀገር ውስጥ የተጓጓዘው የአፈር ማዳበሪያ መጠን 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የምርት ዘመን ወደ ሀገር ለማስገባት ከታቀደው 24 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እስከ ትናንት ድረስ ከ10 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ጅቡቲ ወደብ መድረሱ ተገለጸ፡፡ 55 ሺህ ሜትሪክ ቶን ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ ፓርላማ ህብረት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራው የፓርላማና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የልዑካን ቡድን በኡዝቤኪስታን ታሽከንት ከተማ እየተካሄደ ባለው በ150ኛው በዓለም አቀፉ ፓርላማ ህብረት (አይፒዩ) እየተሳተፈ ይገኛል። በመድረኩ…