Fana: At a Speed of Life!

ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ያበረከቱት የኢትዮጵያ ሳተላይቶች …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ሳተላይቶች ያመነጯቸው መረጃዎች ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ አበርክተዋል አለ። ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሳተላይት ኢቲ-አርኤስኤስ1 (ET-RSS1) እንዲሁም ሁለተኛው…

በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን ባሕል ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን እና ተደራሽነትን ባህል ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት፡፡ በቧንቧ እቃዎች ላይ ያሉ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎችን ለማስገንዘብ እንዲሁም የሳኒቴሪ መሃንዲሶችና…

ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጀምሮ ሥራ ላይ አይውልም – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ አይውልም አለ የገቢዎች ሚኒስቴር፡፡ የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ከባለፈው ዓመት…

የገና በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ዓለም ሀገራት ተከብሯል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተለያዩ ሁነቶች በትናንትናው ዕለት በድምቀት ተከብሯል፡፡ የገና በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን በማሰብ የሚከበር ሲሆን÷ በዓሉ በታሕሣሥ ወር በ29ኛው ቀን ይከበራል።…

የአርሰናል እና ሊቨርፑል ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የአርሰናል እና ሊቨርፑል የዛሬ ጨዋታ ይጠበቃል። ሊጉን በ48 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት 5:00 ላይ በሜዳቸው ኤምሬትስ ሊቨርፑልን የሚያስተናግዱበት ጨዋታ በስፖርቱ ቤተሰብ…

ቅድመ መደበኛ ትምህርት የወደፊቱን የሰው ሃይል ያጠናክራል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕጻናት ቅድመ መደበኛ ትምህርት ለኢትዮጵያ ቁልፍ በዘርፉ የተወሰደ የማስተካከያ ርምጃ ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፡፡ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ሕጻናት በትምህርታቸውና በሕይወታቸው ስኬታማ እንዲሆኑ የሚያስፈልጋቸውን ክህሎትና እውቀት…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ከሰንደርላንድ እና ቼልሲ ጋር ያደረጋቸውን ያለፉት ሁለት ጨዋታዎች አቻ የተለያየው ማንቼስተር ሲቲ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ምሽት 4 ሰዓት ከ30…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቱሉ አራራ የተቀናጀ ሞዴል መንደርን በይፋ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ጋር በመሆን የክረምት በጎ አድራጎት መርሐ ግብርን ወደ ላቀ ከፍታ ያሸጋገረውን የቱሉ አራራ የተቀናጀ ሞዴል መንደርን በይፋ መርቀዋል።…

አዲስ አበባ ነዋሪዎቿን የምትንከባከብ ከተማ ሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎቿን የምትንከባከብ ከተማ ሆናለች አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በጉለሌ ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ለአቅመ ደካማ ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል። ከንቲባ…

የገና በዓል የውጭና የሀገር ውስጥ ታዳሚዎች በተገኙበት በላሊበላ ከተማ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በርካታ ምዕመናን፣ የውጭና የሀገር ውስጥ ታዳሚዎች በተገኙበት በላሊበላ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የሰሜንና ደቡብ ወሎ እንዲሁም የከሚሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ…