Fana: At a Speed of Life!

4 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በ4 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማከናወን ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም መሪ ሥራ አስፈጻሚ ፋኖሴ መኮንን እንዳሉት ÷…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ370 ሺህ በላይ ተማሪዎች የቅድመ መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ነው – ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ370 ሺህ በላይ ተማሪዎች የቅድመ መደበኛ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ማቲዮስ ማልደዮ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ለአጠቃላይ መማር…

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች አፍሪካና ቻይና በዘመናዊነት፣ በዓለም አቀፍ አስተዳደር፣ በዜሮ ታሪፍ አያያዝ…

ሁለንተናዊ ትብብር የኢትዮ-ቻይና አጋርነት የጀርባ አጥንት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ ትብብር የኢትዮ-ቻይና አጋርነት የጀርባ አጥንት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ የኢትዮ-ቻይና የንግድ ልውውጥ ከ13 ቢሊየን ዶላር መብለጡን አመላክቷል።…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከቻይና አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር ተወያይተዋል። ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን ጠንካራ እና በሁኔታዎች የማይቀየር ስትራቴጂካዊ አጋርነት…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር 11ኛ ሳምንት ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 11ኛ ሳምንት ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት፣ በሱፈቃድ ገዛኸኝ እና ግዛቸው አማረ በቀጥታ ስርጭት ብርቱ ፉክክር…

በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱ በጊዜው እንዲካሄድ የባለድርሻዎች ሚና …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱ በጊዜው እንዲካሄድ በክልሉ የሚገኙ ባለድርሻዎች በትብብር ሊሰሩ ይገባል አለ። የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በሀገራዊ ምክክር ሂደት የትግራይ ክልል…

ነገሌ አርሲ ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ምድረ ገነት ሽረን 1 ለ 0 አሸንፏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የነገሌ አርሲን ማሸነፊያ ግብ ከቤ ብዙነህ አስቆጥሯል። የሊጉ ጨዋታ ቀጥሎ ሲካሄድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ እና ቻይና ለአስርት ዓመታት የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ዛሬ ተቀብለዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ጉብኝቱ የወል…