Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በጅቡቲ ብሔራዊ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ በጅቡቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ዲሌይታ መሀመድ ዲሌይታ ከተመራው የልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ወዳጅ ሀገራት ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ፕሬዚዳንንት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በውጭ ሀገራት የተወለዱ ሁለተኛው ትውልድ የዳያስፖራ አባላት ወደ ሀገራቸው እንዲመጡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በውጭ ሀገራት የተወለዱ ሁለተኛው ትውልድ የዳያስፖራ አባላት ወደ ሀገራቸው እንዲመጡ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪውን ያቀረቡት የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅን…

ንግድ ባንክ በሲቢኢ ኑር አገልግሎት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ተቀማጭ ሂሳብ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ በሲቢኢ ኑር የባንክ አገልግሎት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ተቀማጭ ሂሳብ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት (ሲቢኢ ኑር)…

ኢትዮጵያ እና ስዊዘርላንድ 6ኛውን የጋራ የፖለቲካ ምክክር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የኢትዮ-ስዊዘርላንድ የጋራ የፖለቲካ ምክክር በበርን ከተማ ተካሂዷል፡፡ የሁለትዮሽ ምክክር መድረኩን የመሩት÷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና የስዊዘርላንድ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የአፍሪካ ክፍል…

የታላቁ ህዳሴ ግድብ መገንባት በተፋሰሱ ሀገራት ጉዳት እንደማያደርስ ግብፅ ታውቃለች- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት በግብፅም ሆነ በተፋሰሱ ሀገራት ጉዳት እንደማያደርስ ግብፅ ታውቃለች ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡   ለአራተኛ ጊዜ በተካሄደው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ግብጽ የቀድሞው የቅኝ ግዛት…

የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮይሻ የገበታ ለሀገር ሥር የለማው የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ ተመረቀ፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡

በአማራ ክልል የሰላም ጥሪውን ተከትሎ 251 ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ማዕከል ገቡ

አዲስ አበባመ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተከትሎ በጭስ ዓባይ፣ በወረታ እና በአዲስ ዘመን አካባቢዎች የነበሩ 251 ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ማዕከል መግባታቸው ተገለጸ፡፡ የመንግስትን የሠላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በአቅራቢያቸው ወደ…

ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ቀጣና ያላት ስትራቴጂካዊ ፍላጎት ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ቀጣና ያላት ስትራቴጂካዊ ፍላጎት ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ አውደ ጥናት ዛሬ በሰመራ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ አውደ ጥናቱን ያዘጋጁት÷ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ፣ መቀሌ፣ ድሬዳዋ እና…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ የምርጫ ጊዜ 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚህም መሰረት፦ 1. አቶ አሽኔ አስቲን --- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የሕዝብ ግንኙነት…

በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ በቻይና ሱቿን ግዛት ጉብኝት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የልዑካን ቡድን በቻይና ሱቿን ግዛት ቼንዱ ከተማ የተለያዩ ቦታዎችን ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ በጉብኝቱ የቻይና ከተሞች የተቀናጀ ልማት ጽንሰ ሐሳብን ተግባራዊ በማድረግ ገጠርን ከከተማ ጋር…