Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የተመራ ልዑክ በጎዴ ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሞሀመድ  የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሸበሌ ዞን ጎዴ ከተማ አስተዳደር እየተካሄዱ ያሉ የተለያዩ  የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኘ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት የልማት ፕሮጀክቶቹን…

ከሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ከ61 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ከሀገር ውስጥ ጎብኚዎች 61 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ መገኘቱን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አለማየሁ ጌታቸው እንደገለጹት÷ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት…

ለቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ከሚያስፈልገው ገንዘብ የ23 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ክፍተት መኖሩ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት የሚፈለገውን ግብዓት ለማሟላት ከሚያስፈልገው ገንዘብ የ23 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ክፍተት መኖሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እንደሀገር በየዓመቱ ለቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ግብዓት ማሟያ ከሚያስፈልገው 41 ነጥብ 1…

ለ1 ነጥብ 2 ሚሊየን አቅመ ደካሞች ነጻ የጤና ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የክረምት ወቅት ለ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ወገኖች ከ150 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነጻ የጤና ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ነጻ የጤና ምርመራና ሕክምና አገልግሎቱ የተለያዩ የሕብረተሰብ…

ከ82 ሚሊየን ብር በላይ ግብርና ታክስ በማሳጣት በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሷል የተባለው ተከሳሽ ጥፋተኛ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ82 ሚሊየን ብር በላይ ግብርና ታክስ በማሳጣት በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሷል የተባለው ተከሳሽ ጥፋተኛ ተባለ። የጥፋተኝነት ፍርዱን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሹ ሰለሞን…

በኦሮሚያ ክልል ከ3 ሚሊየን በላይ የሻይ ቅጠል ተክል እየለማ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻይ ቅጠል ልማት ኢኒሼቲቭ እስካሁን ከ200 ሄክታር በሚበልጥ የአርሶ አደር ማሳ ላይ ከ3 ሚሊየን በላይ የሻይ ቅጠል ተክል እየለማ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ በ2015 ዓ.ም ከተዘጋጀው ከ4 ሚሊየን በላይ…

ወደ ውጭ ከተላኩ ማዕድናት 226 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ውጭ ከተላኩ ማዕድናት 226 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት አፈጻጸም ተገምግሟል፡፡ በግምገማውም÷ በበጀት ዓመቱ 896 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ የሀገር ውስጥና የውጪ…

በጋምቤላ ክልል ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ተሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ በማስመልከት በካቢኔ አባላቱ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ አመሻሹ ላይ በተካሄደ አስቸኳይ ስብሰባ ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ በክልሉ በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12፡00…

አቶ ደመቀ መኮንን ችግሮችን በውይይት መፍታት እንደሚገባ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል እየተስተዋሉ ያሉ የጸጥታ ችግሮችን በውይይት መፍታት እንደሚገባ ገለፁ፡፡ አቶ ደመቀ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና ቤህነን በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት እና የቤኒሻንጉል ሕዝብ ነጻነት ንቅናቄ (ቤህነን) በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳይ ላይ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የፈረሙት÷ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና የቤህነን…