Fana: At a Speed of Life!

የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የስራ ጉብኝቶች የዲፕሎማሲ አቅምን ከፍ ያደረጉ ናቸው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስራ ጉብኝቶች የዲፕሎማሲ አቅምን ከፍ ያደረጉ እንደሆኑ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የመንግሥት ተሽከርካሪዎችን የነዳጅ ፍጆታ የሚቆጣጠር ሥርዓት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥትን ተሽከርካሪዎች የነዳጅ ፍጆታን የሚቆጣጠር ሥርዓት ሊተገበር መሆኑ ተገለጸ። የመንግሥት ንብረትና ግዢ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሐጂ ኢብሳ፥ ሥርዓቱ ተገቢ ያልሆነ የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ በመገደብ የነዳጅ ፍጆታቸውን ለመቆጠብ…

አመራሩ የሕዝቡን እርካታ በሚያረጋግጥ ሁኔታ ውጤት ለማምጣት መትጋት አለበት – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በጎንደር የስልጠና ማዕከል ተገኝተው የስልጠናውን ሒደት ተመልክተዋል። አቶ አደም በዚህ ወቅት ÷ሰልጣኞች በስልጠናው የሚያገኙትን ግብዓት ተግባራዊ በማድረግ የሕዝቡን እርካታ በሚያረጋግጥ ሁኔታ መትጋት…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሁኔታ ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ እየመከሩ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ÷ የተፈጠረው ግጭት እና አለመረጋጋት ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በክልሉ የሚሰሩ የልማት ስራዎችን ለማከናወን እንቅፋት…

በኢትዮጵያ የተረጋጋ የፋይናንስ ሥርዓት ለማስፈን እየሠራሁ ነው – ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅዱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቅርቧል፡፡ የባንኩ ገዥ ማሞ ምኅረቱ የሦስት ዓመት (ከ2016 እስከ 2018) ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ተዘጋጅቶ ወደ…

በደብረ ብርሃን 30 ኪሎ ግራም እጢ ከአንዲት እናት በቀዶ ሕክምና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ ከአንዲት እናት በቀዶ ሕክምና ማስወገዱን ገለጸ። ታካሚዋ እናት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ጌራ ምድር ነዋሪ ሲሆኑ፥ ለሁለት ዓመታት በሕመም የቆዩ እና በጤና…

አፍሪካ የኢ-ፍትሃዊነት ድርብ ሰለባ አህጉር ናት – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የኢ-ፍትሃዊነት ድርብ ሰለባ አህጉር ናት ሲሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ፡፡ ዋና ፀሃፊው በ7ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተመድ ኮንፈረንስ ላይ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ…

ለፈረንሳይ አምራች ኩባንያዎች የኢንቨስትመንት አማራጮችን በተመለከተ ገለጻ ተደረገ 

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በዘርፈ ብዙ ኢንቨስትመንቶች ላይ ለመሰማራት ፍላጎት ላሳዩ ለፈረንሳይ አምራች ኩባንያዎችና ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በተመለከተ ገለጻ መደረጉ ተነገረ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

በህንድ ዋሻ የተናደባቸው ሠራተኞች ከ17 ቀናት በኋላ በሕይወት መውጣታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ዋሻ የተናደባቸው ሠራተኞች ከ17 ቀናት በኋላ በሕይወት በመውጣታቸው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ‘እንኳን ደስ አላችሁ’ መልዕክት አስተላለፉ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ 17 ቀናት ከዘለቀው የነፍስ አድን ከባድ ጥረት…

ሙሉዓለም የባሕል ማዕከል በሕንድ የኢትዮጵያን ባሕልና ጥበብ እያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አፍሪካን ወክሎ ከሳምንት በፊት ወደ ሕንድ ያቀናው ሙሉዓለም የባሕል ማዕከል በተለያዩ ከተሞች እየተዘዋወረ የኢትዮጵያን ባሕል እያሳየ ነው። የኪነ ጥበብ ልዑኩን የመሩት የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሃላፊ አየለ አናውጤ…