Fana: At a Speed of Life!

በሳንባ በሽታ መከላከል የተሻለ ለውጥ ላስመዘገቡ የአፍሪካ ሀገራት የሚደረገው ድጋፍ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት እና አጋሮች በሳንባ በሽታ መከላከል የተሻለ ለውጥ ላመጡ የአፍሪካ ሀገራት ድጋፍ ማድረጋቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረበች። የሳንባ በሽታን አስመልክቶ የተዘጋጀው የአፍሪካ ቀጣናዊ ስብስባ በታንዛንያ አሩሻ…

ኢንቨስትመንት በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ተቀዛቅዟል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ዓመት በዓለምአቀፍ ደረጃ ኢንቨስትመንት እጅግ ተቀዛቅዞ መቆየቱን ተመድ አመላከተ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የንግድና ልማት ስብሰባ ላይ እንደተገለጸው ያለፈው የፈረንጆኡ አመት ዓለም አቀፉ ኢንቨስትመንት በከፍተኛ ደረጃ የተቀዛቀዘበት…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለትግራይ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለትግራይ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች፡፡ በድጋፍ ርክክብ መርሐ ግብሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ…

በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ስ) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የ2015 ዓ.ም የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሠጠት ጀምሯል፡፡ በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከስድስት ኮሌጆች የተውጣጡ 917 ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እየወሰዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ከግል ኮሌጆች የተውጣጡ ከ800…

በዓለም ሥርዓት ውስጥ ተወዳዳሪ ለመሆን ትምህርት ቁልፍ መሣሪያ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ሥርዓት ውስጥ ተወዳዳሪ ለመሆን ትምህርት ቁልፍ መሣሪያ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት “ጥራት ያለው ትምህርት ለትውልድ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ባለው የክልሉ የትምህርት…

200 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረችው ጀልባ በካናሪ ደሴቶች መጥፋቷ ተሰማ  

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 200 ሰዎችን አሳፍራ ወደ ስፔን ስትጓዝ የነበረችው ጀልባ ፍለጋ እንደቀጠለ መሆኑን የስፔን የነፍስ አድን ሰራተኞች አስታወቁ። ከደቡባዊ ሴኔጋል ተነስታ ወደ ካናሪ ደሴት እያመራች ነበር የተባለችው የአሳ ማጥመጃ ጀልባ ህጻናትን ጨምሮ 200…

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በባህርዳር የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚስትር አህመድ ሺዴ የተመራ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በባህርዳር ከተማ እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኘ ነው፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የባህርዳር ከተማ ከንቲባ ድረስ ሳሕሉ (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልሉ…

በአማራ ክልል የ2015/16 የሩዝ ክላስተር ዘር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የ2015/16 ምርት ዘመን የሩዝ ክላስተር ዘር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦ ከምከም ወረዳ እየተካሄደ ነው፡፡ ሩዝ ሰብልን በማስፋፋት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥም እንዲሁም ለገበያ…

ጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን ሁለተኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በአዳማ ከተማ መካሔድ ጀምሯል፡፡ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ጉባዔ÷የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውይይት ተደርጎ ውሳኔዎች ይተላለፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። የበጀት ዓመቱ የክልሉ መንግስት…

500 ስፖርተኞች የሚሳተፉበት የክለቦች ሻምፒዮና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን የ2015 ዓ.ም የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር በአራት ኪሎ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ተጀምሯል። በሻምፒዮና ውድድሩ 45 ክለቦች በ12 የኪሎ ካታጎሪ በሁለቱም ጾታ ይወዳደራሉ፡፡ በአጠቃላይ…