Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራት ሽግግር ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት በየደረጃው ያለው የፖለቲካ አመራር ቀዳሚ አጀንዳው አድርጎ ሊሰራበት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራት ሽግግር የመጀመሪያው ጉባዔ ዛሬ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል። በጉባዔው…

በሙስና የተመዘበረ 9 ቢሊየን ብር ማስመለስ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙስና ወንጀልን በመከላከል ሒደት 9 ቢሊየን ብርና ከ4 ሚሊየን ካሬ ሜትር በላይ መሬት ማስመለስ መቻሉን የፌዴራል ሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። በጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተቋቋመው የሙስና መከላከል ግብረ ኃይል…

ሃማስ 4 ወታደራዊ አመራሮች እንደተገደሉበት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በጦርነቱ አራት ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች እንደተገደሉበት አስታውቋል፡፡ የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አልቃሲም ብርጌድ ባወጣው መግለጫ ÷ በእስራኤልና ሃማስ ጦርነት አራት ከፍተኛ የሃማስ ወታደራዊ አመራሮች በጋዛ ሰርጥ መገደላቸውን አረጋግጧል፡፡…

ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከሌተናል ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከሱዳን ሉዓላዊ ም/ ቤት ሊቀመንበር ሌ/ጄ አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ጋር በጅቡቲ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ፥ በሱዳን ያለውን ችግር ለመፍታት ኢጋድ…

ለአጣዬ ሆስፒታል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሒውማን ብርጂ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ለአጣዬ ሆስፒታል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አዳሙ አንለይ (ዶ/ር) ÷ድጋፉ በተደጋጋሚ ውደመት የደረሰበትን የአጣዬ ሆስፒታል…

ከተማ አስተዳደሮች የባለሀብቱን ፍላጎት የሚያሟላ አገልግሎት መስጠት ይኖርባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶች የሚያነሱትን ጥያቄ ለመመለስ እንደሚሰራ የአማራ ክልል ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ሀላፊ አሕመዲን (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በደብረ ብርሀን ከተማ…

ግዙፉ የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግዙፉ የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተገለፀ፡፡ ግንባታው በቀን 10 ሺህ ቶን ሲሚንቶ እንዲያመርት እቅድ ተይዞለት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ነው እየተገነባ የሚገኘው፡፡ የለሚ…

በቦሌ ክፍለ ከተማ ውሃ ባቆረ ጉድጓድ ውስጥ የ15 ዓመት ታዳጊ ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 በሉሰፈር እየተባለ በሚጠራ አካባቢ ተቆፍሮ ክፍቱን በተተወና ውሃ ባቆረ ጉድጓድ ውስጥ የ15 ዓመት ታዳጊ ዋና ለመዋኘት ገብቶ ህይወቱ ማለፉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡…

ችግኞች እንዲጸድቁ በቅርበት መከታተልና መንከባከብ ያስፈልጋል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተተከሉ ችግኞች እንዲጸድቁ በቅርበት መከታተልና መንከባከብ ያስፈልጋል ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከሲዳማ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በሐዋሳ ከተማ ታቦር ተራራ ተገኝተው በክረምት…

በሻንጋይ ማራቶን አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻንጋይ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜ አሸነፈች። አትሌቷ 2:21:28 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቃለች። አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜን በመከተል ኬንያዊቷ አትሌት ሴሊ ቼፕየጎ ካፕቲች 2:21:55 በሆነ…