የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል ለ8 ሺህ 459 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገለጸ Amele Demsew Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ለ8 ሺህ 459 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠሩን የሐረሪ ክልል የኢንተርፕራይዞች ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለፀ። ለ9 ሺህ 695 ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ እንደነበር ተገልጿል፡፡ ከተፈጠረው 8 ሺህ 459 የሥራ ዕድል…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ኢትዮጵያ በጦርነት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ ድልድዮች ተጠግነው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ Amele Demsew Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ ሶስት ድልድዮች ተገቢው ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ገለጸ። ጥገና የተደረገላቸው ድልድዮች ከመቀሌ ወደ ሐውዜን፣ ከአላማጣ ወደ መኾኒ እንዲሁም…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ምዕራብ ክልል የአስፈጻሚ ተቋማት አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የአስፈጻሚ ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የስራ ክንውን ግምገማ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ መንግሥት አስፈጻሚ ተቋማት÷ በኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና በአስተዳደር ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ያከናወናቸውን ተግባራት በዝርዝር…
ቢዝነስ በመዲናዋ ለ2 ሺህ 904 ባለሃብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም ለ2 ሺህ 904 ባለሃብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የአልሚዎችን ፍላጎት መሰረት በማድረግም ኮሚሽኑ የኢንቨስትመንት ለውጥ ማሻሻያ ሥራ ማከናወኑን ገልጿል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ ከአዘርባጃን ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር መከሩ Feven Bishaw Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአዘርባጃን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ፋሪስ ሬዚቨርቨ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊ፣ በባለብዙ ወገን እና በሌሎች የጋራ ተጠቃሚነት ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ የጋራ…
ስፓርት የፊታችን ሐምሌ 8 ቀን የኢትዮጵያ የፕሪሚየር ሊግ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ይከፈታል ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፊታችን ሐምሌ 8 ቀን ጀምሮ የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት እንደሚከፈት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን አስታወቀ፡፡ የዝውውር መስኮቱ ከሐምሌ 8 ቀን እስከ መስከረም 25 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይ…
የሀገር ውስጥ ዜና 25ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በቶሮንቶ እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሐረሪ የባሕልና ስፖርት ፌስቲቫል አካል የሆነው 25ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በካናዳ ቶሮንቶ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ እና በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ግንኙነት ልዩ ትርጉም እንዳለው ገለጹ Shambel Mihret Jul 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ እና የጅቡቲ ግንኙነት ጥብቅና ልዩ ትርጉም አለው ሲሉ ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከጅቡቲ የሕዝብ ለሕዝብና የዲፕሎማሲ ልዑክ ጋር ከተወያዩ በኋላ ባደረጉላቸው የእራት ግብዣ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጀርመን በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች Melaku Gedif Jul 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አወር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ሀገራቸው በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቡናና ሻይ ባለስልጣን ሰራተኞች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ዋሉ Amele Demsew Jul 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ኬላዎች ላይ የሚሠሩ 15 የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ሰራተኞች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለፀ። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ከኅብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣…