19ኛው የኢትዮጵያ ማራቶን ሪሌ ውድድር ነገ በመቐለ ይካሄዳል
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ማራቶን ሪሌ ውድድር በነገው እለት በትግራይ ክልል መቐለ ይካሄዳል።
በውድድሩ ከስምንት ክለቦች፣ አምስት ክልሎችና ከከተማ መስተዳደሮች የተውጣጡ 84 አትሌቶች ይካፈላሉ።
የማራቶን ሪሌ…
ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከህንድ ብሔራዊ ፎረንሲክ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከህንድ ብሔራዊ ፎረንሲክ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ምክትል ፕሬዚዳንት ምክትል ኮሚሽነር ተሻለ ተሾመ…
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ጋር ውይይት አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ጋር ከዚህ ቀደም ሰጥቶ በነበረው ምክረ ሃሳብ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ማድረጉን ገለጸ።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ከዕዙ ጋር…
ከ28 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ28 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ ሲንቀሳቀስ የነበረው ግለሰብ ተይዞ ምርመራ እየተጣራበት እንደሚገኝ የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ተጠርጣሪው በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2- C 32496 አ/አ በሆነ ተሽከርካሪ…
በዩኒቨርሲቲዎች የተጠናከረ የአካዳሚ ነጻነት እንዲኖር እየተሰራ ነው – ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት እና የተጠናከረ የአካዳሚክ ነጻነት እንዲኖር መንግስት በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትርና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…
4ኛው ዙር የአመራሮች ሥልጠና በተለያዩ ማዕከላት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ከዕዳ ወደ ምንዳ'' በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀው የመንግስት አመራሮች ስልጠና 4ኛው ዙር ዛሬ በተለያዩ ማዕከላት መሰጠት ጀምሯል።
በስልጠና መርሐ ግብሩ ላይ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳድሮች የተወጣጡ አመራሮች እየተሳተፉ ነው።…
ኢትዮጵያ የአውሮፕላን ነዳጅ ማምረት የሚያስችላት ድጋፍ አገኘች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዘለቄታ ያለው አማራጭ የአውሮፕላን ነዳጅ ለማምረት የሚያስችላትን ድጋፍ አገኘች፡፡
ድጋፉ የተገኘው በዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ከመደበኛዉ ነዳጅ ወደ ተፈጥሮ ተኮር ነዳጅ በዘላቂነት ለመሸጋገርና የአቪዬሽን በካይ ጋዞችን ልቀት…
የኡስታዝ አቡበከር ሁሴንን መኪና ሊነጥቁ ነበር የተባሉ ተከሳሾች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለን ግለሰብ በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ ተከሳሾች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ።
ተከሳሾቹ የተከሰሱበት አንቀጽ ዋስትና የሚያስከለክል መሆኑን ተከትሎ ነው ዋስትናቸው…
በ3 ወራት ከ72 ሚሊየን ዶላር በላይ ከአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ መገኘቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 38 ነጥብ 7 ሺህ ቶን ምርት ወደ ውጭ በመላክ ከአምራች ኢንዱስትሪው ከ72 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ÷ በሩብ ዓመቱ የኢንዱስትሪው ዘርፍ አበረታች…