Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለ225 ወገኖች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን በዓል ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው 225 ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማዕድ ያጋሩት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ…

ሕብረተሰቡ በበዓል ሰሞን ሊፈጸሙ ከሚችሉ ወንጀሎች ራሱን እንዲጠብቅ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ በመጪዎቹ በዓላት ሊፈጸሙ ከሚችሉ የማታለል እና የማጭበርበር ወንጀሎች ራሱን እንዲጠብቅ ፖሊስ አሳሰበ፡፡ በኢትዮጵያ በበዓላት ሰሞን ሁሉም የቤቱን አቅም ግምት ውስጥ ያስገባ ግብይት መፈጸሙ የተለመደ ተግባር ነው፡፡ በበዓላት…

የባለስልጣን ዘመድ እንደሆኑና ሲሚንቶ አስመጪ ነን በማለት በማታለል ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣን ዘመድ እንደሆኑ በማስመሰልና ሲሚንቶ አስመጪ ነን በሚል በማታለል ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት…

ሩሲያ በወታደራዊ ሀይሏ ውስጥ ለሚገኙ የውጭ ሀገራት ዜጎች ዜግነት ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ጦር ውስጥ የሚገኙ የውጭ ሀገራት ዜጎች የሩሲያ ዜግነት እንደሚሰጣቸው ክሬምሊን አስታውቋል፡፡ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሀገሪቱ ጦር ወይም በሌሎች ወታደራዊ ክፍሎች ውስጥ እያገለገሉ የሚገኙ የውጭ ሀገር ዜጎች የሩሲያን…

ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት ተጀመረ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር የሚችሉ ተማሪዎችን ለማፍራት መሥራት ያሥፈልጋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የትምሕርት ሥርዓት ተማሪዎችን ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር እንዲችሉ የሚያስችል ሆኖ መቀረፅ እንዳለበት ትምሕርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ትምሕርት ሚኒስቴር "በትምሕርት ሥርዓታችን ምን ዓይነት ትውልድ እንገንባ" በሚል ርዕስ ከትምሕርት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሶስት ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና ሩሲያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ። ውይይቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ለማጠናከር፣ በቀጠናዊ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ ለመለዋወጥ እና የጋራ በሆኑ ጉዳዮች…

ተጠባቂው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ነገ በገና በዓል ዋዜማ በቀጥታ ሥርጭት እንደሚጀመር ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡ ውድድሩ÷ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13፣ ምዕራፍ…

በኤሌክትሮኒክ አማራጭ በመገበያየት እራስን ከአጭበርባሪዎች መጠበቅ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ በተቻለ መጠን በኤሌክትሮኒክ አማራጮች በመገበያየት በበዓል ሰሞን በስፋት ከሚስተዋሉ መልከ-ብዙ መጭበርበሮች እራሱን እንዲጠብቅ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ ከግብይት ጋር በተያያዘ በየትኛውም ጊዜ የመጭበርበር ሥጋት…

ሕብረተሰቡ በገና በዓል እሳትና ኤሌክትሪክ ኃይል ሲጠቀም ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የፊታችን እሁድ ከሚከበረው የገና (ልደት) በዓል ጋር በተያያዘ እሳትና የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጮችን ሲጠቀም ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ ሁሉንም ሥራዎች በተመሳሳይ ጊዜ ጎን ለጎን…