Fana: At a Speed of Life!

የሕዳሴ ግድብ አጠቃላይ ግንባታ 94 ነጥብ 6 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የተባበረ ብርቱ ጥረትና ፅናት ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ መሸጋገሩን የግድቡ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ገለጸ። ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ትስስር እና ለጋራ ልማት የምታደርገውን ጥረት…

የአብሮነት ሣምንት የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከታኅሣስ 20 እስከ 25 በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የነበረው “የአብሮነት ሣምንት” የማጠቃለያ መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ለቀናት ሲካሄድ የቆየው መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት ሚኒስትሮች፣ አምባሳደሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር…

የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ የተሃድሶ ሠልጣኞች የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሃድሶ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ 852 ግለሰቦች የተሳተፉበት የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ እየተካሔደ ነው። በመድረኩ የጎንደር ቀጣና ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ጀኔራል ዋኘው አለሜ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማሪያም እና…

ሽመልስ በቀለ ራሱን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማግለሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስመር አጥቂው ሽመልስ በቀለ ከ15 ዓመታት በላይ የብሔራዊ ቡድን ግልጋሎት በኋላ ራሱን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማግለሉን ይፋ አድርጓል። የመስመር አጥቂው የእግር ኳስ ጅምሩን ሀዋሳ ከተማ ያደረገ ሲሆን÷ በኋላም በቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ አድርጎ…

በደቡብ አፍሪካ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ጥሪ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲው በደቡብ አፍሪካ እና በደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት ለሚገኙ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር)፣ ዳያስፖራዎች፣ በደቡብ…

ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላት የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች ናቸው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላትና ስብስቦች የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች እንጂ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ሊተላለፍባቸው አይገባም ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ አውጥቷል፡፡…

ከንቲባ አዳነች በመዲናዋ 389 ቤቶችን ለዓቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተገነቡ 389 ቤቶችን ለዓቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች አስረክበዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ልበ ቀና ባለሃብቶችንና ሌሎች አቅሞቻችንን…

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ኦዳ ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ችሎቱ በዛሬው ቀጠሮ ከዚህ በፊት ለፖሊስ በተሰጠው የ14…

አንድን ግለሰብ በማገት 1 ሚሊየን ብር የጠየቁ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ፓዊ ወረዳ አንድን ግለሰብ በማገት አንድ ሚሊየን ብር ሲጠይቁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አጋቾቹ መሪጌታ ሃብተማርያም አለሙ የተባሉ ግለሰብ መኖሪያ ቤት በሕገ ወጥ መንገድ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ደንብ ልብስ…

አቶ ሙስጠፌ ለሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አሸኛኘት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ለሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል፡፡ የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ በጅግጅጋ ከተማ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ አቶ ሙስጠፌ…