በሶማሌ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ወደ 43 በመቶ ማድረስ መቻሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የሶማሌ ክልልን የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ከነበረበት 19 በመቶ ወደ 43 በመቶ ማድረስ እንደተቻለ የክልሉ ውሀ ቢሮ ገለጸ።
የሶማሌ ክልል ውሀ ቢሮ የመጠጥ ውሃ ዳይሬክተር አብዲ ከድር እንደገለጹት÷እንደ ክልል ያለውን የንፁህ…