Fana: At a Speed of Life!

የቻይናዋ ሀርቢን ከበዓል ሰሞን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ከ800 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናዋ ሀርቢን ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በዓል ሰሞን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ከ800 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ፡፡ በሰሜን ምሥራቅ ቻይና ሄይሎንግጂያንግ ግዛት የምትገኘዋ ከተማ ይህን ያህል ገቢ የሰበሰበችው በሦስት ቀናት…

የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የፌደራል ተቋማት አደረጃጀት ሰብሳቢ አለሙ ስሜን (ዶ/ር) ጨምሮ…

በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ተሞክሮ ላይ ትኩረት ያደረገው መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ተሞክሮ ላይ ተመርኩዞ የተፃፈው እና "ሆኖ መገኘት" የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው እለት ተመርቋል። መፅሐፉ አትሌት ሻለቃ ሐይሌ ገ/ሥላሴ እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ነው የተመረቀው፡፡…

የኢትዮጵያና ሶማሊላንድ ስምምነት ለአህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት ጥሩ ማሳያ ነው – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት ለአህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት ጥሩ ማሳያ መሆኑን አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ…

በሐረሪና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት ተከናውነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ እና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን እና ጥራትን የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ፡፡ የሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና መቻል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ የተለያዩ ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 12 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስና መቻል በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ያካሄዱት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የቅዱስ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን መሠረት ያደረገ የኮሙኒኬሽን ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎች አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን መሠረት ያደረገ የኮሙኒኬሽን ስልጠና መሰጠቱን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ጋር በመተባበር ነው…

የዱብቲ ሆስፒታል እድሳትና የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዱብቲ ሆስፒታል እድሳት እና ተያያዥ የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራዎችን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ የዱብቲ ሆስፒታል ካለፉት 50 ዓመታት በላይ ማህበረሰቡን እያገለገለ የሚገኝ ተቋም መሆኑ ይታወቃል፡፡ የጤና…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በታኅሣስ ወር ሲሸጥ በነበረበት ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሰረት ከታኅሣስ 26/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለዓይነ ስውራን የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለዓይነ ስውራን የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ ጽህፈት ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ÷ በየዓመቱ ታኅሣስ 26 ቀን የሚከበረው የዓለም የብሬል ቀን ለዓይነ ስውራን ተደራሽነትን እንደሚያስታውስ…