Fana: At a Speed of Life!

በትምህርት ቤቶች ማሻሻያ ንቅናቄ ከ50 ሺህ በላይ ት/ ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ታቅዷል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የት/ቤቶች መሰረተ ልማት የማሻሻል ሕዝባዊ ንቅናቄ የፊታችን እሑድ በይፋ እንደሚጀመር ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የሚደረገውን የንቅናቄ መርሐ-ግብር…

የጅቡቲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ልዑክ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ጉብኝት ሊያደርግ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በሰጡት መግለጫ ÷112 አባላትን የያዘ የጅቡቲ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ልዑክ ከሰኔ…

አርሰናል እንግሊዛዊውን አማካይ ዲክላን ራይስን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን አማካይ ዴክላን ራይስን ከዌስትሃም ዩናይትድ የክለቡ ሪከርድ በሆነ የዝውውር ዋጋ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ መድፈኞቹ ለ24 ዓመቱ ተጫዋች ዝውውር 100 ሚሊየን ፓውንድ ክፍያ እንዲሁም ተጨማሪ 5 ሚሊየን ፓውንድ ለፊርማ ወጪ…

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር  ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ህብረት የልማት ትብብር ሃላፊ  ስቴፋን ሎክ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ለብሔራዊ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ፖሊሲ ሰነድ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ፖሊሲ ሰነድ ላይ የባለድርሻ አካላት ግብዓት የማሰባሰቢያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ ሰነዱ ከተቋሙ ምስረታ ማግስት የጀመረ የባለሙያዎች የሙያ ግብዓት እና ቅንጅት ታክሎበት የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ፖሊሲው…

የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ የጸጥታ አመራሮች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ የጸጥታ አካላት የቀጣናውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በቻግኒ ከተማ እየመከሩ ነው። የከፍተኛ አመራሮች የጋራ ምክክር መድረክ በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ሰላም እና አብሮነት ለማስቀጠል…

በጋምቤላ የሚከሰት የሰላም መደፍረስን ለመከላከል በትኩረት እንዲሠራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በክልሉ እየተከሰቱ ያሉ የሰላም መደፍረሶችን ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰቡ፡፡ አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ ክልል አቀፍ ሕዝባዊ የሰላም…

ከ838 ግራም በላይ ወርቅ ሲያሸሹና ህገወጥ ጦር መሣሪያ ይዘው የተገኙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያና በጋምቤላ ክልሎች ከ838 ግራም በላይ የወርቅ ማዕድን ሲያሸሹና ህገወጥ ጦር መሣሪያ ይዘው ተገኝተዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች…

12 ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የመስሪያ ቦታ ቁልፍ ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ12 ሺህ የከተማዋ ነዋሪዎች የመስሪያ ቦታ (ሼዶች) ቁልፍ አስረከበ፡፡ አስተዳደሩ የመስሪያ ቦታ ቁልፍ ያስረከበው÷ በ2 ሺህ 389 ኢንተርፕራይዞች ለተደራጁ 12 ሺህ የመዲናዋ ነዋሪዎች መሆኑን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት…

የስልጤ ባሕላዊ ምግብ “አተካኖ” በአፍሪካ ድንቃድንቅ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስልጤ ባሕላዊና የክብር ምግቦች መካከል አንዱ የሆነው “አተካኖ” በአፍሪካ ድንቃድንቅ ተመዘገበ። በአፍሪካ ድንቃድንቅ የተመዘገበው “አተካኖ” ከ8 ሜትር በላይ ርዝመት እና 10 ሴንቲሜትር ጥልቀት እንዳለው ተገልጿል፡፡ ይህ ባህላዊ ምግብ…