የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር አቀፍ የሰላም ፎረም ጥምረት ተመሰረተ Meseret Awoke Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ሂደትን ውጤታማ ማድረግ ያስችላል የተባለ ''ሀገር አቀፍ የሰላም ፎረም ጥምረት'' ተመሰረተ። ጥምረቱን ለመመስረት የተዘጋጀ መድረክ በአዳማ ከተማ የተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ የባሕር በር በምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት ዙሪያ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ምን አሉ? Alemayehu Geremew Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት ከሶማሊላንድ ጋር መፈራረሟን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛዎች ሥምምነቱን እና የባሕር በር ጥያቄን የተመለከቱ መረጃዎች አውጥተዋል፡፡ በተመሳሳይ ዓለም አቀፍ ብዙኃን መገናኛዎችም…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐይማኖት አባቶች የሀገር ውስጥ ገቢን ለማሳደግ የጎላ ሚና እንዳላቸው ተገለጸ Shambel Mihret Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት አባቶች የሀገር ውስጥ ገቢን ለማሳደግ የጎላ ሚና እንዳላቸው የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሐይማኖት አባቶች ጋር የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴም ባደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ተጠቃሚ የሚያደርጋትን ስምምነት መፈረሟ ፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን የሚያረጋግጥ ነው ተባለ Tamrat Bishaw Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ተጠቃሚ የሚያደርጋትን ስምምነት መፈረሟ ፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ም/ቤት አፈ-ጉባኤ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ተናገሩ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሄራዊ የተቀናጀ የውኃ ሀብት አስተዳደር ፕሮግራምን በሚመለከት ውይይት እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሄራዊ የተቀናጀ የውኃ ሀብት አስተዳደር ፕሮግራም እና በሌሎች የውኃ ሀብት አስተዳደርን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ከክልሎች የውኃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊዎችና የውኃ ሀብት አስተዳደር የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት እተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የውኃና…
የሀገር ውስጥ ዜና “የምስራቅ አፍሪካ አርብቶአደሮች ኤክስፖ” በጥር ወር ይካሄዳል ተባለ Shambel Mihret Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "የምስራቅ አፍሪካ አርብቶአደሮች ኤክስፖ" ከጥር 17 እስከ ጥር 23 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥና የቆላማ አካባቢዎችን የልማት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በጃፓን በተከሰተ ርዕደ መሬት የሟቾች ቁጥር 30 መድረሱ ተገለጸ Tamrat Bishaw Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን በተከሰተ ርዕደ መሬት በትንሹ 30 ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸው ተገልጿል፡፡ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ የነፍስ አድን ሰራተኞች በፍርስራሽ ውስጥ የታፈኑ ሰዎችን በህይወት ለማዳን እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል። …
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል 31 የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ Meseret Awoke Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ጥራትና አግባብነት ባልተከተለ መልኩ ከደረጃ በታች ሲያሰለጠኑ በተገኙ 31 የግል የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ላይ እርምጃ መውሰዱን ተገለጸ፡፡ የክልሉ የስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ኃላፊ ሀገረ ጽዮን አበበ፥ ቢሮው…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ኦሮሚያ ባንክ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ ዮሐንስ ደርበው Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ባንክ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የፈረሙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ…
ቢዝነስ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ6 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ ተሰጠ ዮሐንስ ደርበው Jan 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ስድስት ወር 6 ነጥብ 857 ቢሊየን ብር ሐብት ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ መስጠቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፈቃድ የተሠጠባቸው ዘርፎችም ግብርና፣ ኢንዱስትሪ እና አገልግሎት…