Fana: At a Speed of Life!

የኢንቨስትመንት አስፈጻሚ አካላት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈፃሚ አካላት ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን…

በላሊበላ ከተማ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ተፈጥሮ የነበረውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት በመፍታት ሰላም ለማስፈን ያለመ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ የምንጊዜም ጎል አስቆጣሪነት ሪከርዱን አሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ትናንት ምሽት ጎል ማስቆጠሩን ተክትሎ የብሔራዊ ቡድን የምንጊዜም ጎል አስቆጣሪነት ሪከርዱን 128 አድርሷል፡፡ ሮናልዶ ትናንት ምሽት በዩሮ 2024 ማጣሪያ ፖርቹጋል ሌችተንስታይንን 2 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ በ46ኛው ደቂቃ ላይ…

ባለፉት 3 ወራት ከግማሽ ሚሊየን በላይ ፓስፖርት ታትሞ ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ወራት ከግማሽ ሚሊየን በላይ ፓስፖርት ታትሞ ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱን የኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ገለጸ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ባለፉት 3 ወራት ውስጥ የተሰሩ ስራዎችን በሚመለከት መግለጫ በሰጡበት ወቅት…

በፍትሃዊ የወደብ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ሴሚናር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትሃዊ የወደብ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ሴሚናር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ ሴሚናሩ ፍትሃዊ የወደብ አጠቃቀም ለአፍሪካ ቀንድ ለዘላቂ ሰላምና ልማት በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ ሴሚናሩ የወደብ…

ስራ አጥነትን ለመቀነስ ወጣቶችን ከኢንዱስትሪ ጋር ማስተሳሰር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስራና ሰራተኛን በማገናኘት የስራ አጥነት ችግርን ለመቀነስ ወጣቶችን ከኢንዱስትሪ ጋር ማስተሳሰር ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ላይ ስልጠና ያጠናቀቁ 5 ሺህ 193 ወጣቶች ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ ቅመማቅመምና በርበሬ መመረቱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የቅመማቅመም እና የበርበሬ ምርት መመረቱን የክልሉ ቡናና ቅመማቅመም ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳሬክተር አቶ ሬድዋን ከድር ለፋና ለብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷ በክልሉ 57 ሺህ 48…

ሠዓሊ ጁሊ ምሕረቱ የአፍሪካን ኪነ-ጥበብ የዓለም ክብረ-ወሰን ዳግም ሰበረች

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መኖሪያዋን በአሜሪካ ያደረገችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሠዓሊ ጁሊ ምሕረቱ የአፍሪካን ኪነ-ጥበብ የዓለም ክብረ-ወሰን በድጋሚ ሰበረች። ጁሊ ምሕረቱ ክብረ-ወሰኑን የሰበረችው “ወከርስ ዊዝ ዘ ዳውን ኤንድ ሞርኒንግ” የተሠኘ ረቂቅ ሥዕሏን በኒውዮርክ…

ለእውነተኛ ሠላም መንግሥትና ሕዝብ በጋራ እየሠሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለእውነተኛ ሠላም መንግሥት እና ሕዝብ በጋራ እየሠሩ መሆኑን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ…

የማላዊ ፕሬዚዳንት በራሳቸውና ካቢኔያቸው ላይ የውጪ ሀገራት ጉዞ እገዳ ጣሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማላዊ ፕሬዚዳንት ላዛሩስ ቻክዌራ (ዶ/ር) በራሳቸው እና ካቢኔያቸው ላይ የውጭ ሀገራት ጉዞ እገዳ መጣላቸው ተሰምቷል፡፡ የጉዞ እገዳው የሀገሪቱ ገንዘብ የመግዛት አቅም 44 በመቶ መዳከሙን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬን ለማዳን ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…