ኢትዮጵያውያን ዕዳዎችን ወደ ምንዳ በመቀየር የኢትዮጵያን ብልጽግና ዕውን እናደርጋለን – ብልጽግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ዕዳዎችን ወደ ምንዳ በመቀየር አዳዲስ ታሪክ በመጻፍ መጭው ትውልድ ሲዘከረው የሚኖር ደማቅ አሻራዎችን በማሳረፍ የኢትዮጵያን ብልጽግና ዕውን እናደርጋለን ሲል ብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡
ፓርቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንዳለው ፥…