Fana: At a Speed of Life!

የሠላም ግንባታ አካታችና የማህበረሰቡን ፍላጎት ያገናዘበ መሆን አለበት – ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ግንባታ አካታችና የማህበረሰቡን ፍላጎት ያገናዘበ መሆን እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አስገነዘቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሠላም ግንባታ ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ስለ…

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጂ.ኤስ.ኤም እና ኤምፔሳ አገልግሎቶች ትልቅ ምዕራፍ አስመዝቤያለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በግማሽ ዓመት አፈፃፀሙ ጠንካራ የንግድ እንቅስቃሴን በማከናወንእ በጂ.ኤስ.ኤም እና ኤምፔሳ አገልግሎቶች ትልቅ ምዕራፍ እያስመዘገበ መሆኑን ገለፀ። ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ በቴሌኮም አገልግሎት ከተሰማራ ጊዜ አንስቶ ፈጣን አስተማማኝ…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የጋራ ተጠቃሚነትና ቀጣናዊ ትስስርን መሰረት ያደረገ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የጋራ ተጠቃሚነትና ቀጣናዊ ትስስርን መሰረት ያደረገ መሆኑን ሀገራት በቅጡ ሊገነዘቡት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ÷ የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ…

የሴቶችን ፍልሰት ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ያለመ ፕሮጀክት 2ኛ ምዕራፍ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍልሰትን ለሴቶች ሕጋዊ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ያለመ ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በተመድ ሴቶች ኤጀንሲ፣ በዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት እና በጀርመን መንግስት በጋራ…

አሜሪካና ቻይና ወታደራዊ ግንኙነታቸውን ለማስቀጠል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ቻይና ወታደራዊ ግንኙነታቸውን ለማስቀጠል መስማማታቸው ተነገረ፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን በሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ ከቻይና ፕሬዚደንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡ ይህም በዓመታት ውስጥ “በጣም…

ሜ/ጀነራል ክንፈ ከራዳር ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው ክስ በ3 አመት ከ7 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከ111 የራዳሮች ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው። የቅጣት ውሳኔውን የሰጠው የፌደራል…

የገጠር መሬትን ጥቅም እንዲሰጥ ለማድረግ ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገጠር መሬትን ጥቅም እንዲሰጥ ለማድረግ ልዩ ትኩረት መስጠትና በተሻለ መንገድ ማስተዳደር እንደሚያስፈልግ የህዝብ ተወካዮች ምክር አባላት አሳሰቡ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባውን የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን…

ዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከል መቀመጫውን በኢትዮጵያ አድርጎ ሊመሰረት ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ የጥቁር ሕዝቦች የታሪክና የቅርስ ማዕከል መቀመጫውን በኢትዮጵያ አድርጎ እንደሚመሰረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ማዕከሉ ሕዳር 28 ቀን 2016 መቀመጫውን በኢትዮጵያ አድርጎ ሲመሰረት ቀደም ብሎ ሰፊ የዲፕሎማሲ ስራ መከናወኑን…

ናሬንድራ ሞዲ ለአርሶ አደሮች የ2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ምርጫ መቃረቡን ተከትሎ ለአርሶ አደሮች የ2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ በሀገሪቱ 80 ሚሊየን የሚደርሱ አርሶ አደሮችን ለመርዳት የተዘጋጀው የበጎ አድራጎት መርሐ ግብር አካል መሆኑ…

ሞሮኮ ለመጀመያ ጊዜ በሀገር ውስጥ የተሰራውን መኪና ለሽያጭ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞሮኮ ኒኦ ሞተርስ በተባለው የሀገር ውስጥ መኪና አምራች ኩባንያ የተገጣጠመውን መኪና ለሽያጭ አቅርባለች፡፡ በተያዘው ወር ይፋ የሆነው ይህ መኪና ከደቡብ አፍሪካው ሪኖልት መኪና እና ከቻይና የመኪና ብራንዶች ጋር ይወዳደራል ነው የተባለው፡፡…