በጎንደር እና ደሴ የከተሞቹን ሰላምና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተለየያዩ ክልከላዎች ተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር እና የደሴ ከተማ አስተዳደሮች የፀጥታ ኮማንድ ፖስቶች የከተሞቹን ሰላምና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ክልከላዎችን አስቀመጡ፡፡
የጎንደር ከተማ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት ሚያዝያ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ነው…