Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለቡሄ በዓል ርችት መተኮስ ክልክል መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሄ በዓልን ምክንያት በማድረግ በሚከናወነው የችቦ ማብራት ስነ ስርዓት ርችት መተኮስ ክልክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ከሌሎች የፀጥታ አካላት…

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ እድገት ላበረከተችው አስተዋፅኦ እውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ እድገት ላበረከተችው አስተዋፅኦ የ”ፕላክ ኦፍ ሜሪት” ሽልማት እና እውቅና ተበርክቶላታል፡፡ ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ በአትሌቲክስ ዘርፍ የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ያስጠራች ድንቅ አትሌት…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአውሮፕላን ክፍሎችን ለማምረት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሼድ በመገንባት የተለያዩ የአውሮፕላን ክፍሎችን ማምረት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር…

በትግራይ ክልል ቱሪዝምን ለማሳደግ የተጀመሩ ስራዎች እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቱሪዝም አቅምን ለማሳደግ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊና ሌሎች የሚኒስቴሩ የስራ ሃላፊዎች በመቀሌ ከተማ የሚገኘውን የአጼ ዮሐንስ ቤተ መንግስት…

የህፃናት ቶንሲል ህመምና መፍትሔው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶንሲል ህመም በትንፋሽ የሚተላለፍ በሕጻናት ላይ በስፋት የሚከሰት የጉሮሮ ህመም አይነት ቢሆንም በየትኛውም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች ላይ ሲከሰት ይችላል፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስትና ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር…

በአማራ ክልል 686 ሺህ ሄክታር በአኩሪ አተርና ሰሊጥ እየለማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው የምርት ዘመን 686 ሺህ 376 ሄክታር መሬት በአኩሪ አተርና ሰሊጥ ሰብል እየለማ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ለኢንዱስትሪ ግብዓትና የውጭ ምንዛሬ በሚያስገኙ ሰብሎች የተሻለ ምርት ለማግኘት ግብ ተይዞ እየተሰራ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ተሰማምተው በአንድ ክልል እንዲደራጅ በማለት ድምጻቸውን በሰጡት መሠረት ነው የክልሉ ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልልን በአዲስ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚል ለማደራጀት የተጠራ 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው በሁለት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ሲሆን፣…

ቢሮው ለውስን የትምህርት ዓይነቶች ቅድሚያ በመስጠት መጽሐፍት ማሳተሙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ የተማሪና መጽሐፍ ጥምርታን 1 ለ 1 ለማድረግ 1 ሚሊየን 568 ሺህ 348 መጽሐፍት ያስፈልገኛል አለ፡፡ ይህን ለማሳተምም ከ451 ሚሊየን 647 ሺህ ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የቢሮው የሥርዓተ-ትምህርት…