የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ክልል መስተዳድር ም/ቤት የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን እየገመገመ ነው Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን እየገመገመ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ÷የዓመቱን ሥራ በጊዜ ገምግሞ በማጠቃለል በፍጥነት የ2016 በጀት ዓመት ሥራ ለመጀመር…
የሀገር ውስጥ ዜና የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢፌዴሪ ኤምባሲ በ”ኢትዮዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ጊዜው አሁን ነው” በሚል መሪ ሃሳብ የኢንቨስትመንት ሴሚናር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፣ በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዳባ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በመጪው ዓመት የምታካሂደው ሀገራዊ ምክክር እንዲሳካ ሁሉም ዜጎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሰላም ለማፅናትና የተሻለች ሀገርን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ ሁሉም ዜጎች በሀገራዊ ምክክሩ እንዲሳተፉና ለስኬቱ የበኩላቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሸኔ የሽብር ቡድን የትጥቅ ድጋፍ ለማድረግ ሲጓዙ ነበር የተባሉ 2 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሸኔ የሽብር ቡድን የትጥቅ ድጋፍ ለማድረግ ሲጓዙ ነበር የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም መነሻቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ለቡ አድርገው አንድ ብሬን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የሶላት ስነ-ስርዓት በሠላም ተጠናቅቋል- የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ-ሃይል Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የሶላት ስነ-ስርዓት በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ-ሃይል አስታውቋል። የሶላት ሥነ-ሥርዓቱ በሠላም እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ሁሉ ግብረ ሃይሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡ 1 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅግጅጋ ከተማ ተከበረ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ነው የተከበረው፡፡ በአከባበር ስነ-ስርዓቱ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዒድ አል አድሃ በዓል በደሴ እና ወልዲያ ከተሞች ተከበረ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደሴ እና ወልዲያ ከተሞች ተከብሯል፡፡ በዓሉ በርካታ የእስልምና እምነትተከታዮች በተገኙበት ነው በሶላት ስነ-ስርዓት የተከበረው፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሃይማኖታዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐረር ከተማ ተከበረ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐረር ከተማ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በርካታ የእስልምና እምነትተከታዮች በተገኙበት ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ነው የተከበረው፡፡ በሐረር ከተማ በተካሄደው የሰላት…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በሶላት ስነ-ስርዓት ነው የተከበረው፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሃይማኖታዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በድሬዳዋ ከተማ ተከበረ Melaku Gedif Jun 28, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች በተገኙበት በሰላት እና ተክቢራን እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል፡፡ በአከባበር ስነ-ስርዓቱ የድሬዳዋ…