የሀገር ውስጥ ዜና ሥምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካና የኢኮኖሚ ትብብር የሚያጠናክር ነው- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የተፈራረመችው ሥምምነት የሀገራቱን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ትብብር የሚያጠናክር ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ተጠናቀቀ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቅቋል፡፡ ሥልጠናው የላቀ የሕዝብ አመኔታና እርካታ ለመፍጠር እንዲሁም እርስ በርሱ የሚናበብ ቀልጣፋ የአገልግሎት ሥርዓት ያለው ተቋም ለመገንባት ግብዓት መሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት በመፈረሟ መደሰታቸውን ገለጹ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያ የባህር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በመፈረሟ የተሰማቸው ደስታ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት መፈረሟ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያላትን የላቀ ተሳትፎ ያሳያል -አቶ እንዳሻው ጣሰው Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ሰነድ መፈረሟ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያላትን የላቀ ተሳትፎ ያሳያል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ አቶ እንዳሻው÷ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሥምምነቱ ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲና አብሮ የማደግ ብሂል መገለጫ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ Alemayehu Geremew Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ሶማሌ ላንድ የባሕር በር ሥምምነት ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል እና በቅንነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሠ-መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሠ-መሥተዳድሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሥምምነቱ ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው – የደቡብ… Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ -ሶማሊ ላንድ የባሕር በር ሥምምነት ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት በመፈረሟ የተሰማቸው ደስታ ገለጹ Alemayehu Geremew Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሌ ላንድ ጋር በመፈራረሟ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሌ ላንድ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሥምምነቱ ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው – የደቡብ… Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ -ሶማሊ ላንድ የባሕር በር ሥምምነት ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ኦርዲን በድሪ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት በመፈረሟ ደስታቸውን ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሌ ላንድ ጋር በመፈራረሟ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ከተለያዩ አካባቢዎች ነዋሪዎች እና አመራሮች ጋር ተወያየ Alemayehu Geremew Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት የሰሜን ሸዋ ዞን፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር፣ የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር እና የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ መክሯል፡፡ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ…