ዓለም እያጋጠማት ያለውን ወቅታዊ ችግር ለመፍታት ብዝሃነትን መሰረት ያደረጉ አዳዲስ የመፍትሄ አማራጮች ያስፈልጋሉ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም እያጋጠማት ያለውን ወቅታዊ ችግር ለመፍታት ብዝሃነትን መሰረት ያደረጉ አዳዲስ የመፍትሄ አማራጮች እንደሚያስፈልጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት (ኦኢሲ) በአዲስ…