የኢትዮጵያን ከፍታ እውን ለማድረግ በትኩረትና በትብብር መስራት ይገባል- ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታለመው የኢትዮጵያ ከፍታ እና ብልጽግና እውን እንዲሆን በትኩረት እና በትብብር መስራት ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባ አዳነች 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ በከተማዋ…