Fana: At a Speed of Life!

በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ የሚከናወነው የኮሪደር ልማት ትውልዱ በታሪክ እንዲወሳ ያስችላል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ትውልዱ በታሪክ እንዲወሳ ያስችላል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በሀረር ከተማ እየተሰሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው…

ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የስራ ፈቃድ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ዘርፍ የራሱን ሚና ለመጫወት ፈቃድ ተቀብሎ በይፋ ስራ ጀምሯል። በስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢንቨስትመንት ባንኩ ስራ አስፈፃሚ ግርማ ሙለታ እንዳሉት፤ ለባንኩ የተሰጠው ፈቃድ ታሪካዊ…

ኢትዮጵያ ቡና መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና መቻልን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግብ ዲቫይን ዋቹኩዋ አስቆጥሯል። በተመሳሳይ ቀን 10…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገርን ታላቅነት የሚወስን ነው – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገርን ታላቅነት የሚወስንና ሁሉም በጋራ ጸንቶ የሚቆምለት የብሔራዊ ጥቅም አጀንዳ ነው አሉ። የባሕር በር ጥያቄ የወደብ…

ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እሳቤን በተግባር የገለጠው ስምምነት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግስት እና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት ለአፍሪካ ችግሮች ለአፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት አጀንዳን የሚያጠናክር ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን፡፡ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና…

የዜማና ግጥም ደራሲ አርቲስት ያየህይራድ አላምረው መታሰቢያ ቤተ መጽሐፍት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜማና ግጥም ደራሲ እንዲሁም ፕሮዲውሰር አርቲስት ያየህይራድ አላምረው መታሰቢያ ቤተ መጽሐፍት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ ሲጠቀምባቸው የነበሩ መጽሐፍትና ሌሎች የመረጃ ሃብቶችን በማደራጀት ነው የመታሰቢያ ቤተ…

የተባበሩት መንግስታት 3 ነጥብ 45 ቢሊየን ዶላር መደበኛ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ለ2026 ስራ ማስፈፀሚያ የሚውል 3 ነጥብ 45 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መደበኛ በጀት አፀድቋል፡፡ በጀቱ በ193 የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ አባል ሀገራት የፀደቀ ሲሆን የድርጅቱን ሶስት መሰረታዊ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር 10ኛ ሳምንት ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 10ኛ ሳምንት የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ኃይሉ፣ አቤል ጌትነት፣ የአብስራ ዘውዱ፣ በሱፈቃድ ገዛኸኝ እና ግዛቸው አማረ…

ኢትዮጵያ የቡና ቱሪዝም መዳረሻ መሆኗን ለማሳየት ያለመው መርሐ ግብር…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር የቡና ቱሪዝምን በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ ኢትዮጵያ የአረቢካ ቡና መገኛ መሆኗን በማጉላትና ቡና ከኢትዮጵያውያን ባህል ጋር ያለውን ጥልቅ ቁርኝት…