Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የመሬት ይዞታን በካዳስተር የመመዝገብ ሥራን ለማሳለጥ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታን በካዳስተር ሥርዓት የመመዝገብ ሥራን ለማሳለጥ እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ጥላሁን ÷ የመሬት ይዞታን በካዳስተር…

ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስኬታማነት መገናኛ ብዙሃን የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የታለመለትን ግብ እንዲያሳካ መገናኛ ብዙሃን የበኩላቸውን ሚና ሊጫወቱ ይገባል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን…

አንቶኒ ጆሹዋ የመኪና አደጋ አጋጠመው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያዊው አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ የመኪና አደጋ ደርሶበታል፡፡ የቀድሞ የከባድ ሚዛን የዓለም ሻምፒዮን ቦክሰኛ አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ ባጋጠመው የመኪና አደጋ መቁሰሉ ነው የተገለጸው፡፡ የ36 ዓመቱ ጆሹዋ በማኩን በሚገኘው ሌጎስ-ኢባዳን…

የዲሜ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ”ቤትኽ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲሜ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ''ቤትኽ" በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡ የሳላማጎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ህጉ ቅጣቱ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ ኢትዮጵያ በበርካታ ልዩነት ውስጥ አንድነቷን አስጠብቃ የቆየች ሀገር…

የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የምርምር ሥራዎችን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የምርምር ስራዎችን ለአርሶ አደሮች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ማዕከሉ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ በምርምር ያላመደውን "መልካም" የተባለ…

የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ስራዎች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ባለፉት ዓመታት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ስራዎች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ የዘንድሮውን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ…

ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፋሲል ከነማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አንዋር ሙራድ አስቆጥሯል፡፡…

በአማራ ክልል መሰረተ ልማቶችን በጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሰረተ ልማቶችን በጥራት በማጠናቀቅ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)። የክልሉ የመሰረተ ልማት ዘርፍ የ5 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል።…

የወጪ ንግድን ማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን እና ምርታማነትን መጨመር የመንግሥት ዋና ትኩረት ሆነው ይቀጥላሉ – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢኮኖሚ ማሻሻያ ለተገኙ ስኬቶች ዘላቂነት የወጪ ንግድን ማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን እና ምርታማነትን መጨመር የመንግሥት ዋና ትኩረት ሆነው ይቀጥላሉ አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ‘ከኢኮኖሚ ስብራት ወደ ኢኮኖሚያዊ ማንሰራራት’…

ከባድ በረዶና ከፍተኛ ቅዝቃዜ ያጋጠማት ኢራቅ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ኢራቅ ኤርቢል ግዛት በጣለው ከባድ በረዶ የነፍስ አድን ስራዎች እየተከናወኑ ነው። የግዛቷ ሶራን ወረዳ ሲቪል መከላከያ ዳይሬክተር ካርዋን ሚራውዴሊ እንዳሉት÷ በጣለው ከባድ በረዶ የተነሳ 19 ሰዎች ያሉበት ሁኔታና ቦታ ሊታወቅ ባለመቻሉ…