Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል አደረሳችሁ ብለዋል።

የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ስታዲየም በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሯል። በዓሉ የዒድ ሰላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረው። በቅድስት አባተ

የዒድ አልፈጥር በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሯል። የዒድ አልፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው የተከበረው። በዓሉ በተለያዩ ከተሞች በድምቀት…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

የብልጽግና ፓርቲ የክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ኃላፊዎች ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ኃላፊዎች 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል አስመልክተው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በፓርቲው የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…

ብልጽግና ፓርቲ ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል። ፓርቲው በመልዕክቱ፤ በዓሉ የኢትዮጵያውያን ህብረት የሚደምቅበት፣ ሰላም…

ርዕሳነ መሥተዳድሮች ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መሥተዳድሮች 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል አስመልክተው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፤…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል አስመልክቶ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ባስተላለፉት መልዕክት፤…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም፤ የረመዳን መንፈስ በአፍሪካ እና በተቀረው ዓለም…

የዒድ አልፈጥር በዓል ሲከበር የተቸገሩትን በማሰብ ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዒድ አልፈጥር በዓል ሲከበር የተቸገሩና አቅመ ደካማ ወገኖችን በማሰብ መሆን እንዳለበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስገነዘበ፡፡ ምክር  ቤቱ የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት  ለሕዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ…