Fana: At a Speed of Life!

የአሜሪካ ጦር ተተኳሽ ለመግዛትና የጦር መሳሪያ ለማምረት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልገው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ተተኳሽ መሳሪያዎችን ለመግዛትና የጦር መሳሪያዎችን ለማምረት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር የሀገሪቱ ኮንግረስ እንዲያጸድቅለት ጠየቀ፡፡ አሜሪካ የተለያዩ ጦር መሳሪያዎችን ወደ ዩክሬን እና አሁን ደግሞ ለእስራኤል እየላከች መሆኑ መረጃው…

አል ኢቲሃድ ኑኖስ ስፕሪንቶ ሳንቶስን ከአሰልጣኝነት አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ተሳታፊው አል ኢቲሃድ ፖርቹጋላዊውን አሰልጣኝ ኑኖስ ስፕሪንቶ ሳንቶስን ከአሰልጣኝነት አሰናብቷል፡፡ የቀድሞ የቶተንሃም ሆትስፐር እና ወልቭስ አሰልጣኝ የነበሩት ሳንቶስ በሳዑዲ ፕሮ ሊግ ባሳዩት ደካማ እንቅስቃሴ ነው ከአሰልጣኝነት…

እስራኤል ጋዛን በወታደራዊ ኃይል ማስተዳደር የለባትም ስትል አሜሪካ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ጋዛን ለረጅም ጊዜ ተቆጣጥሮ መቆየት የለባትም ስትል አሜሪካ አስጠነቀቀች፡፡ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ፥ የእስራኤል ወታደራዊ ሀይሎች ጋዛን ከመቆጣጠር ባለፈ የተራዘመ ወታደራዊ ሃላፊነታቸውን ይወጣሉ ብለዋል።…

በአማራ ክልል ከ8 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ግዥ ተፈጽሞ ወደ ክልሉ እየገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለ2016/17 ምርት ዘመን የሚያገለግል ከ8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ግዥ ተፈጽሞ ወደ ክልሉ እየገባ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና…

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የቻይና ብሔራዊ አስተዳደር አካዳሚ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከቻይና ብሔራዊ አስተዳደር አካዳሚ ጋር ከፍተኛ አመራሮችን በስልጠናና በምርምር አቅማቸውን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ ዛዲግ አብርሃ እና…

የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እቅድን ለማሳካት የዳታ ማዕከላትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታደርገውን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት የዳታ ማዕከላትን የማስፋት እና የማጠናከር ስራ እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የዳታ ማዕከላትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ለፋይናንስ…

የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ በሻንጋይ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ኤክስፓ ላይ የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ የኢትዮጵያ ድርጅቶች…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ12 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2016 በጀት ዓመት ከ12 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገልጿል። በቢሮው የትምህርትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ ህይወት ከላይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 1 ነጥብ1 ቢሊየን ብር ለመልሶ ግንባታ መደበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል መቆራረጥ ለመቅረፍ 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ለመልሶ ግንባታ መመደቡን አስታወቀ። የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ስራ አስኪያጅ አቶ ዮሐንስ ገብሬ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ባደረጉት ቆይታ በመዲናዋ የኃይል…