Fana: At a Speed of Life!

በሀገር አቀፍ ደረጃ 12 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመኸር ሰብል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ባለው ሂደት 12 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመኸር ሰብል መሸፈኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ገለፁ። በ2016 በጀት ዓመት ከግብርና ግብዓት ስርጭት ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ ችግሮችን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም…

የሠላም ተመላሾች ያገኙትን ድጋፍ ተጠቅመው ራሳቸውን እና ሀገራቸውን መለወጥ አለባቸው- አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ተመላሾች ያገኙትን ድጋፍ ተጠቅመው ራሳቸውን እና አገራቸውን በሥራ ለመለወጥ መትጋት እንዳለባቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን አስገነዘቡ:: በክልሉ ወደ ሠላማዊ ህይወት ተመላሽ የሆኑ ከ680 በላይ የጉሙዝ ህዝቦች…

ሩሲያና ኢራን በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ የማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ኢራን በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ የማሳደግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ የሩሲያ ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዲሚትሪ ቮላቫች ከኢራን አመራሮች ጋር በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማሳደግ…

ኮሌጆች የቀድሞ ታጣቂዎች በመልሶ ግንባታ ስራ እንዲሰማሩ የማድረግ የጎላ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል- ጀ/ል ታደሰ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ታጣቂዎች ሙያዊ ክህሎት ተላብሰው በመልሶ ግንባታ ስራ እንዲሳተፉ በማድረግ ረገድ የሙያና ቴክኒክ ስልጠና ኮሌጆች ድርሻ የጎላ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ም/ርዕሰ መስተዳድር ጀነራል ታደሰ ወረደ ገለጹ። በክልሉ የሙያና ቴክኒክ…

በ2015 በጀት ዓመት በአምራች ኢንተርፕራይዞች 122 ሺህ በላይ የሥራ እድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመካከለኛና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለ122 ሺህ 380 ዜጎች የሥራ እድል መፈጠሩን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ መጅዲያ ሐቢብ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ግብር የማይከፍሉ ነጋዴዎችን ወደ ግብር መረቡ ለማስገባት በጥናት ላይ የተመሰረተ ስራ መስራት ይገባል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብር የማይከፍሉ ነጋዴዎችን ወደ ግብር መረቡ ለማስገባት በጥናት ላይ የተመሰረተ ስራ መስራት ይገባል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉሙሩክ ኮሚሽን የ2015 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት…

የገንዘብ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር እና በስሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ ያህሌ ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ እና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተገኝተዋል፡፡…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እስካሁን ከ738 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተያዘው የመኸር ወቅት እስካሁን 738 ሺህ 859 ሄታክር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ባበክር ኻሊፋ እንደገለጹት፥ በተያዘው የመኸር እርሻ 937 ሺህ 722 ሄክታር መሬት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ወደ አሜሪካ ያቀናው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን 4 ለ 2 አሸንፏል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ በዛሬው እለት ከሎደን ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን አድርጎ ነው 4 ለ 2 ያሸነፈው፡፡ ጎሎችን ሱራፌል…

600ሺህ ሄክታር መሬት በአኩሪ አተር ለመሸፈን እየተሰራ ነው-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015/16 የምርት ዘመን በአኩሪ አተር ልማት አዲስ ኢኒሼቲቭ 600ሺህ ሄክታር ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑን  የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷"የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት…