Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ታምርት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የጽሕፈት ቤቱ አስተባባሪ አቶ አያና ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ የውጪ ምንዛሪ እጥረት…

ስለ የደም ሥር መዘጋትና ጋንግሪን ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ሥሮች በተለያየ ምክንያት በአጣዳፊነት ወይም ቀስ በቀስ ሊዘጉ ይችላሉ። በሰውነት ውስጥ የተጣራ ደም ከልብ ወደ ተለያዩ የሰውነት ክፍሎች የሚያሰራጩ "ደም ቀጂ (አከፋፋይ)" ደም ሥሮች እና ጥቅም ላይ የዋለ ደምን ይጣራ ዘንድ ወደ ሳንባ እና…

በለጠ ሞላ( ዶ/ር ) ከኦኤስሲ ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ)የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ( ዶ/ር ) ከደቡባዊ ትብብር ድርጅት (ኦኤስሲ) ዋና ፀሐፊ ሼህ መንሱር ቢን ሙሳላም ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷በትምህርት ትራንስፎርሜሽን፣ በዘርፍ ተሻጋሪ ምርምር፣ በሃገር በቀል ቴክኖሎጂ ልማት…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሽጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ)የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሽጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም መሰረት ከጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ በነበረበት ዋጋ…

የሀገር አቀፍ ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም ሲካሄድ የነበረው ሀገር አቀፍ የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ የማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ መርሐ ግብሩ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2016 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን÷ አውደ-ርዕዩ እስከ አሁን ድረስ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት ምርት ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የተመራ ከፍተኛ የስራ ሃለፊዎች እና የባለሙያዎች ቡድን በሁለተኛው ዓለም አቀፍ የሀገር ውስጥ የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት ምርት ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ "የአፍሪካ የሀገር ውስጥ የምርት…

የወጣቱን ስብዕና ለመቅረጽና ሀገርን ለማሻገር ያለመ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "የለውጥ ትውልድ" የተሰኘ የወጣቱን ስብዕና ለመቅረጽና ሀገርን ለማሻገር ያለመ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።   የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ፕሮጀክቱ ቅን ቢዝነስ ግሩፕ ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት…

ለአፋር ክልል ጤና ቢሮ 15 ተሽከርካሪዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ለአፋር ክልል ጤና ቢሮ አምስት አምቡላንሶችን ጨምሮ የ15 ተሽከርካሪዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ ዶክተር አቡበከር ካምፖ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል…

በሕገወጥ የፓስፖርት ሽያጭና ግዢ ላይ ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሌሎች 14 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገወጥ የፓስፖርት ሽያጭና ግዢ ጋር ተያይዞ በድለላ ተግባር ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሌሎች 14 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከትናንት ጀምሮ በቁጥጥር ስር የዋሉት ተጠርጣሪዎች በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ውስጥ ከሚሰሩ ሰራተኞች ጋር…