Fana: At a Speed of Life!

በአሶሳ ከተማ የሶስት ክልሎች የሰላምና የልማት የጋራ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኢፍጣር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ የኦሮሚያ እና የጋምቤላ ክልሎች የጋራ የሰላምና ልማት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አዘጋጅነት የጋራ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአሶሳ ከተማ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩ የክልሎቹን ህዝብ ወንድማማችነት፣ አብሮነትና አንድነትን ለማጠናከር ያለመ…

3 ሺህ 539 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 539 ኢትዮጵያውያን በዚህ ሳምንት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳምንቱ ውስጥ ከተመለሱት መካከል 2 ሺህ 999 ወንዶች፣ 501 ሴቶች እና 39 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ፤ 105 እድሜያቸው ከ18…

ኢትዮ ቴሌኮም የዲ ኤስ ቲቪ ስትሪም ጥቅል ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከመልቲ ቾይዝ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ዲ ኤስ ቲቪ ስትሪም ጥቅል የተባለ አገልግሎት ይፋ አድርጓል። ስምምነቱ ቀልጣፋ ፈጣንና በየትኛውም ጊዜና ቦታ የላቀ ጥራት ያላቸውን ይዘቶች በተለያዩ ስማርት ስልኮች ማግኘት የሚያስችል ነው።…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የፊቼ ጫምባላላ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የፊቼ ጫምባላላ በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ የነበራቸውን አካላት አመስግነዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፤ የሲዳማ ብሔር ዘመን መለዋጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓልን ከመላው…

ጽንፈኞች ያስተላለፉት ሀሰተኛ መረጃ ዓላማ ፖለቲካዊ አለመረጋጋት መፍጠር ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጽንፈኛ ሃይሎች ብርቱካን ተመስገንን በሚመለከት ያስተላለፉት የሀሰተኛ ዘጋቢ ፊልም ዋነኛ ዓላማ ትርምስና ፖለቲካዊ አለመረጋጋት መፍጠር መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ። ሚኒስትሩ እንዳሉት፤ ሰሞነኛ የሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ…

በማይናማር በሬክተር ስኬል 7 ነጥብ 7 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ማይናማር በሬክተር ስኬል 7 ነጥብ 7 የተመዘገበ የርዕደ መሬት አደጋ ተከሰተ። የአደጋውን መከሰት ተከትሎ የተዋቀረው የአደጋ ጊዜ ቡድን እንደገለጸው፤ በመሬት መንቀጥቀጡ እስካሁን የሟቾች ቁጥር በግልጽ ባይታወቅም በ100 የሚቆጠሩ…

ፊቼ ጫምባላላ የአንድነታችን ወርቃማና ብርቱ ሀብል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ የአንድነታችን ወርቃማና ብርቱ ሀብል ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የፊቼ ጫምባላላ በዓል ትናንት እና ዛሬ በሀዋሳ ተከብሯል። በዓሉን አስመልክቶ ፕሬዚዳንት ታዬ በማህበራዊ…

የሶማሌ ክልል ሕዝብ ሰላሙን የሚያውክ ኃይል አይፈልግም- አቶ አብዱልቃድር ረሺድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ሕዝብ ወደ ጫካ ተመልሶ ሰላሙን የሚያውክ ኃይል አይፈልግም ሲሉ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ረሺድ ገለፁ። የክልሉ ሕዝብ ለዘመናት ያነሳቸው የነበሩት የልማትና የሰላም ጥያቄዎች ባለፉት የለውጥ ዓመታት መመለሳቸውን…

ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የኢቢኤስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አማን ፍስሐፅዮን ጉዳዩን አስመልክተው መገለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በድርጅቱ ውስጥ እና በውጭ የተቀናጀ ሃይል…

የሎጂስቲክስ አገልግሎት ቀልጣፋና ዘመኑን የዋጀ እንዲሆን እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 100 ወጣት ሴቶችን በሎጂስቲክስ ዘርፍ ማሰማራት የሚያስችል ሥልጠና ተጀምሯል፡፡ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ ሎጂስቲክስ የሀገር ኢኮኖሚ የደም…