Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያና መጫወቻ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያና መጫወቻ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት…

የኮሞሮስ ኘሬዚዳንት ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር የኮሞሮስ ኘሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ምሽቱን አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሰደር ምስጋኑ አርጋ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የአውሮፓ ሕብረት ለኢትዮጵያ ከ60 ሚሊየን ዩሮ በላይ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሕብረት 60 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ለኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያደርግ መሆኑን በአዲስ አበባ የሕብረቱ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ሕብረቱ በአጠቃላይ የ331 ሚሊየን ዩሮ ሰብዓዊ ድጋፍ ለአፍሪካ ቀንድ እንደሚሰጥ ይፋ ያደረገ ሲሆን÷ ይህም…

በኦሮሚያ ክልል በአምስት ዞኖች የኮሌራ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮሌራ በሽታ በተከሰተባቸው አከባቢዎች ከ76 ሺህ ለሚበልጡ ሰዎች ክትባት መስጠት መጀመሩን የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መንግሥቱ በቀለ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ በባሌ፣…

33 ኢትዮጵያውያን ከፑንትላንድ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) 33 ኢትዮጵያውያን ከፑንትላንድ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ በፑንትላንድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄነራል ጽሕፈት ቤት በቦሳሶ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ቅርንጫፍ ቢሮ ጋር በመተባባር 33 ፍልሰተኞች ከቦሳሶ ወደ…

የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ለውሃ እቀባና አሰባሰብ ስራ የተለየ ትኩረት እንደሚሰጥ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ለውሃ እቀባ እና አሰባሰብ ስራዎች የተለየ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡ የዝናብ ውሃን በማቀብ የበልግ ግብርናን ለማሳካት፣ ለእንስሳት እርባታ፣ ለፍራፍሬና ለጓሮ አትክልት ልማት ማዋል እንደሚገባ በምክትል…

በአፋር ክልል 2 ሺህ በሚጠጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ንግድ፣ ገበያ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባደረገው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ሕግን ተላልፈዋል ባላቸው 1 ሺህ 986 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ለሕብረተሰቡ ምርት በማቅረብ እንዲሁም ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ…

በሙስና ወንጀል በተከሰሱ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል በተከሰሱ ሁለት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን፥ የቅጣት ውሳኔ የተላለፈባቸው ተከሳሾች ዳኛ…

ተቋማቱ በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ታዜር ገ/እግዚአብሔር…

እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን…