በአዲስ አበባ የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያና መጫወቻ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያና መጫወቻ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት…