እየተገነቡ የሚገኙ መንገዶች በጥራትና በተያዘላቸው ጊዜ መጠናቀቅ አለባቸው – አቶ ሙስጠፌ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል እየተገነቡ ያሉ መንገዶች ጥራታቸውን ጠብቀው በተያዘላቸው ጊዜ መጠናቀቅ እንደሚገባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ አሳሰቡ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በጅግጅጋ ከተማ በግንባታ ላይ ያሉ የአስፓልት መንገዶችን በተለይም የከተማውን…