Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ፍጹም አረጋ በኦታዋ የኢትዮጵያ ኮሙዩኒቲ ቦርድ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በኦታዋ የኢትዮጵያ ኮሙዩኒቲ ቦርድ አባላት ጋር ውይይት አደረጉ። አምባሳደሩ በትዊተር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከቦርድ አባላቱ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸው፣ አባላቱ በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎችን…

በሲዳማ ክልል የሕዳሴ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋንጫ ገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ አቶ ደስታ÷…

በጉቦ ለውጭ ዜጎች ፓስፖርት በመስጠት፣ ዜጎችን በህገወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት ወንጀል የተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደላላ ጋር በመመሳጠር ከህግ ውጪ በጉቦ ለውጭ ዜጎች ፓስፖርት በመስጠት፣ ዜጎችን በህገወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት ወንጀል የተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹን በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ…

የቹንቾን ከተማ ከንቲባ ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር በወጣቶችና ተማሪዎች ላይ በጋራ እንደሚሠሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ የኮሪያዋ ቹንቾን ከተማ ከንቲባ ዮክ ቶንግ ሃን የኢትዮጵያን እና ደቡብ ኮሪያን ግንኙነት በሚያጠናክር መልኩ ከአዲስ አቨበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በወጣቶችና ተማሪዎች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ ገለጹ። የአዲስ አበባና የደቡብ የኮሪያ ቹንቾን…

ወ/ሮ ሰመሪታ በኢትዮጵያ ከቻይና ኤምባሲ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ ከቻይና ኤምባሲ የኢኮኖሚና ንግድ አማካሪ ሚኒስትር ያንግ ይሀንግ ጋር ውይይ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ በውይይታቸውም የሁለቱ ሀገራት ቀጣይ የኢኮኖሚ ልማት ትብብር እና የልማት ድጋፍን በተመለከተ…

በአማራ ክልል ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ ሥርዓቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ የአሠራር ሥርዓት እየተዘጋጀ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ ሥርዓቶች ወደ ቀደመ ፍትሕ የማረጋገጥ ሥራ እንዲገቡ የአሠራር ሥርዓት እየተዘጋጀ መሆኑን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አያሌው አባተ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ሀገር በቀል የግጭት መፍቻ…

ኤልኒኖ ባስከተለው ድርቅ በፓናማ ቦይ የመርከቦች ቁጥር ሊቀነስ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓናማ ቦይ በ70 ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ድርቅ በመመታቱ ምክንያት መተላለፊያውን የሚጠቀሙ መርከቦችን ቁጥር የበለጠ እንደሚቀንስ ባለስልጣናት ተናግረዋል። የፓናማ ቦይ አስተዳደር ከፈረንጆቹ 1950 ጀምሮ በጥቅምት ወር ታይቶ የማይታወቅ…

ኮሚሽኑ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጋር የሥራ ትውውቅ መድረክ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ጋር የሥራ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣይ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚሠራቸውን ተግባራት አስመልከቶ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች…

የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማስገባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙሉ አቅሙ አገልግሎት መስጠት ያልጀመረው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማስገባቱ ተገለጸ፡፡ በነፃ የንግድ ቀጣናው የባለድርሻ አካላት ሚና ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ ፎረም በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።…

የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና ውጤትን መሰረት ያደረጉ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2016 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የስራ…