Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ትብብር ሚኒስትር ዶክተር ናሌዲ…

የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን አጋላጭ ምክንያቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የሽንት ስርዓት አካላትን ማለትም (ኩላሊትን፣ የሽንት ፊኛን እና የላይኛውን እና የታችኛውን የሽንት ማስተላለፊያ ቱቦዎች) የሚያጠቃ የኢንፌክሽን አይነት ነው። ብዙዎቹ ኢንፌክሽኖች የታችኛውን የሽንት ቧንቧዎች…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለ300 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ ለ300 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፉን ለተማሪዎቹ…

ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተመደቡ የፈተና አስፈጻሚዎች የተለያዩ ታሪካዊ ቦታዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመደቡ የፈተና አስፈጻሚዎች በዩኒቨርሲቲዎቹ አካባቢ የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችንና ቅርሶች ጎብኝተዋል። የፈተና አስፈጻሚዎቹ በጉብኝታቸው÷ የዓመታትና የብዙ ባህላዊ ቅርስ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣…

የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ከ22 ድርጅቶች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን በጋራ ለመከላከል የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ተክሌ በዛብህ ከ22 ተቋማት ኃላፊዎች ጋር…

3ኛው ዙር የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት ተመድቦለት ሲተገበር የነበረው የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ሶስተኛው ዙር ተጠናቀቀ፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የከተሞች…

የኒውክሌር ጦርነት ከአየር ንብረት ለውጥ የከፋ አይደለም -አንቶኒ ብሊንከን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውክሌር ጦርነት ከአየር ንብረት ለውጥ የከፋ አይደለም ሲሉ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በትናንትናው እለት በአውስትራሊያው 60 ደቂቃ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ላይ እንደተናገሩት÷ በዓለም እየተስተዋለ የመጣው…

ሳውዲ አረቢያ የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች ወታደራዊ ግጭቱን እንዲያቆሙ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳውዲ አረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳኡድ በሱዳን ውስጥ የሚፋለሙ ወገኖች ሁሉንም አይነት ወታደራዊ ፍጥጫ በማቆም ሀገሪቱን ወደ መረጋጋት መመለስ የሚያስችል ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲፈልጉ ጥሪ አስተላልፈዋል። ከሱዳን…

የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ አጋርነት የጋራ ተጠቀሚነትን በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ግንኙነት የሀገራቱን ሕዝቦች ተጠቃሚነት በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለፁ። አራተኛው የኢትዮ-ደቡብ አፍሪካ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ…

በመዲናዋ በወረራ ታጥረው የተያዙ 15 ሺህ ቦታዎችና 68 ሺህ ሸራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ2015 በጀት ዓመት በወረራ ታጥረው በተያዙ 15 ሺህ ቦታዎችና 68 ሺህ ሸራ ቤቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የከተማዋ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋና ብሮድካስቲንግ…