የሀገር ውስጥ ዜና ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ Yonas Getnet Mar 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት የተቀናጀና የተናበበ አሠራርን መተግበር እንደሚጠበቅባቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምስት ክላስተሮች የ2017 በጀት ዓመት የስምንት ወራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊቼ ጫምባላላን ከቱሪዝም መስኅቦች ጋር ማስተሳሰር እንደሚገባ ተመላከተ Mikias Ayele Mar 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊቼ ጫምባላላ በዓልን ከሲዳማ ክልል የቱሪዝም መስኅቦች ጋር ማስተሳሰር እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ አስገነዘቡ፡፡ የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የሆነው የፊቼ ጫምባላለ በዓል አከባበር በሐዋሳ ጉዱማሌ እየተከናወነ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል እየተከበረ ነው Mikias Ayele Mar 28, 2025 0 አቶ ደስታ ሌዳሞ በበዓሉ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በዓለማችን የራሳቸዉ አቆጣጠር ያላቸዉ ህዝቦች ጥቂት ሲሆኑ፤ ከጥቂቶቹም አንዱ የሲዳማ ህዝብ ነው ብለዋል፡፡ የሲዳማ አያንቱዎች ተፈጥሮ የሰጠቻቸዉን ዕዉቀት በመረዳት የፊቼ ጫምባላላን ቀን የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ማድረጋቸውን ገልፀዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አሥተዳደሩ የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋራ ዮሐንስ ደርበው Mar 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 100 ሺህ ወገኖች ማዕድ አጋርቷል፡፡ የአሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ ባለፋት ሰባት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሽግግር ፍትህ ፖሊሲው መሰረት ነፃ እና ገለልተኛ ልዩ ችሎት ለማቋቋም ህግ እየተረቀቀ ነው Yonas Getnet Mar 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሽግግር ፍትህ ፖሊሲው ላይ በተመለከተው አግባብ ነፃ እና ገለልተኛ ልዩ ችሎት ለማቋቋም የህግ ማርቀቅ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ገለጸ። በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉብኝት ላደረጉት በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሳነ መሥተዳድሮች ለፊቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Mikias Ayele Mar 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መሥተዳድሮች ለሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላለ በዓል የእንኳ አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከስዊድን የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ተቋም ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ Adimasu Aragawu Mar 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከስዊድን የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ተቋም ከሆነው ኤፍ ቢ ኤ ጋር የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም አተገባበር ዙሪያ አብሮ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የሚካሄደው የማህበራዊ ጥበቃ ስራ ስኬታማ መሆኑን ገለጸ Hailemaryam Tegegn Mar 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክ የአፍሪካ ቀንድ ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም ጋር በማህበራዊ ጥበቃና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በወይይታቸውም÷ በማህበራዊ ጥበቃ ዘርፍ እየተከናወኑ ባሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Hailemaryam Tegegn Mar 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሲዳማ ዘመን መለወጫ - ፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሲዳማ ውብ ባህል መገለጫ የሆነው…
ስፓርት ቡካዮ ሳካ ከረዥም ጊዜ ጉዳት በኋላ ወደ ልምምድ ተመለሰ Hailemaryam Tegegn Mar 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሰናሉ ወሳኝ ተጫዋች ቡካዮ ሳካ ከሶስት ወራት ጉዳት በኋላ ወደ ልምምድ መመለሱ ተነግሯል፡፡ ተጫዋቹ ከቡድኑ ጋር ልምምድ መስራቱ የተገለጸ ሲሆን፥ አርሰናል በቻምፒየንስ ሊጉ ከሪያል ማድሪድ ጋር ላለበት ወሳኝ ጨዋታ እንደሚደርስ ይጠበቃል፡፡…