Fana: At a Speed of Life!

የጨጓራ ቁስለት መንስኤ እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ ቁስለት ብዙውን ጊዜ የሚያጠቃው ጨጓራን እና ከጨጓራ ቀጥሎ ያለውን ትንሹን የአንጀት ክፍል ነው፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የጨጓራ ቁስለት መንስኤና ህክምናውን በተመለከተ ከውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት ዶክተር ሚፍታ ደሊል አህመድ ጋር ቆይታ…

ቋሚ ኮሚቴው የተጀመሩ የሰብዓዊ መብት ማስከበር ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተጀመሩ የሰብዓዊ መብት ማስከበር ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የመስክ ምልከታ ባደረገበት…

የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ ጎበኙ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በሐረሪ የኑሮ ውድነት ጫናን ለማቃለልና በስራ ዕድል ፈጠራ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የህዝቡን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለልና በስራ ዕድል ፈጠራ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ገለጹ፡፡ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በየደረጃው የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች…

በአሜሪካ የፌደራል መንግስቱን የብድር ጣራ ከፍ እንዲል የሚፈቅደው ሠነድ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የፌደራል መንግስቱን የብድር ጣራ ከፍ እንዲል የሚፈቅደውን ሠነድ የሀገሪቱ ኮንግረስ አጸደቀ፡፡ የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ሠነዱን ያጸደቀው 314 ለ 117 በሆነ አብላጫ ድምፅ መሆኑን ቢቢሲ አስነብቧል፡፡ ሠነዱ በፕሬዚዳንት ጆ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በይፋ ተረክቧል፡፡ የክልሉ መንግስት የ’ገበታ ለ ሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነው እና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርት ነው…

ጂአይቴክስ አፍሪካ መድረክ  በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ  መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጂአይቴክስ አፍሪካ 2023 መድረክ በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በአፍሪካ  ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ጂአይቴክስ አፍሪካ  የኢትዮጵያ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ለ 4 ቀን በሚቆየው ዝግጅት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትሩ …

የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምቱ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል የተለያዩ የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የወሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ  ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷የአዋሽ ወንዝ…

ብልፅግና ፓርቲ በሰጠው ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አመራር የሀገረ መንግስት ግንባታን የሚያፋጥኑ ስራዎች ተከናውነዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በሰጠው ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አመራር የሀገረ መንግስት ግንባታን የሚያፋጥኑ ስራዎችን ማከናወን መቻሉን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ ላለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ስራ…