Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ የኑሮ ውድነት ጫናን ለማቃለልና በስራ ዕድል ፈጠራ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የህዝቡን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለልና በስራ ዕድል ፈጠራ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ገለጹ፡፡ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በየደረጃው የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች…

በአሜሪካ የፌደራል መንግስቱን የብድር ጣራ ከፍ እንዲል የሚፈቅደው ሠነድ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የፌደራል መንግስቱን የብድር ጣራ ከፍ እንዲል የሚፈቅደውን ሠነድ የሀገሪቱ ኮንግረስ አጸደቀ፡፡ የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ሠነዱን ያጸደቀው 314 ለ 117 በሆነ አብላጫ ድምፅ መሆኑን ቢቢሲ አስነብቧል፡፡ ሠነዱ በፕሬዚዳንት ጆ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በይፋ ተረክቧል፡፡ የክልሉ መንግስት የ’ገበታ ለ ሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነው እና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርት ነው…

ጂአይቴክስ አፍሪካ መድረክ  በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ  መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጂአይቴክስ አፍሪካ 2023 መድረክ በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በአፍሪካ  ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ጂአይቴክስ አፍሪካ  የኢትዮጵያ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ለ 4 ቀን በሚቆየው ዝግጅት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትሩ …

የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምቱ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል የተለያዩ የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የወሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ  ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷የአዋሽ ወንዝ…

ብልፅግና ፓርቲ በሰጠው ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አመራር የሀገረ መንግስት ግንባታን የሚያፋጥኑ ስራዎች ተከናውነዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በሰጠው ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አመራር የሀገረ መንግስት ግንባታን የሚያፋጥኑ ስራዎችን ማከናወን መቻሉን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ ላለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ስራ…

በፌዴራል ፖሊስ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ የሚያጠነጥን “መለኞቹ” የተሰኘ ፊልም ተመረቀ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘጋቢ የድራማ ዘዉግ ስር የሚመደበዉ እና  የፌዴራል ፖሊስ ህዝብን በማገልገል ረገድ የሚሰራቸዉን ስራዎች መነሻ በማድረግ የተሰራው መለኞቹ የተሰኘ ፊልም ተመርቋል፡፡ የፊልሙ ፀሀፊ እና አዘጋጅ ታምሩ ብርሃኑ ÷ ፊልሙን ለማዘጋጀት ባለፉት አራት…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር እየተሰራ ነው – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከርና ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ዘመን ጆንድ÷ ኮርፖሬሽኑ የሀገሪቱን መዋቅራዊ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጎፈሬ የትጥቅ አምራች ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጎፈሬ የትጥቅ አምራች ድርጀት ጋር  አዲስ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በአዲሱ ውል መሰረት ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ለቀጣይ አራት ወራት ለኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች እግር ኳስ ቡድኖች ለውድድር እና…