Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ፓርኮች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር እየተሰራ ነው – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከርና ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ዘመን ጆንድ÷ ኮርፖሬሽኑ የሀገሪቱን መዋቅራዊ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጎፈሬ የትጥቅ አምራች ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጎፈሬ የትጥቅ አምራች ድርጀት ጋር  አዲስ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በአዲሱ ውል መሰረት ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ለቀጣይ አራት ወራት ለኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች እግር ኳስ ቡድኖች ለውድድር እና…

ጣሊያን ለኢትዮጵያ የ7 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን በኢትዮጵያ ለመልሶ ግንባታ ስራዎች የሚውል የ7 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ በአፋር እና ደቡብ  ክልሎች በጤና፣ ትምህርትና የንጹሕ  መጠጥ ውሃ አቅርቦት ላይ የሚሠሩ የመልሶ ግንባታሥራዎችን እና መሠረተ ልማቶችን…

አገልግሎቱ ለእጀባ፣ ለበረራ ደኅንነት መኮንኖችና አመራሮች ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ያጠናቀቁ ሰልጣኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የሀገር መሪዎችን፣ ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ከአደጋ የመጠበቅና የበረራ ደኅንነነትን የማረጋገጥ ተልዕኮውን በብቃት ለመፈጸም የሰው ኃይሉን በተከታታይ ስልጠናዎች እያበቃ መሆኑን ገለጸ።  …

በደቡብ ክልል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለማልማት ታቅዷል-የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2015/16 የምርት ዘመን 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለማልማት መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የ2015/16 ምርት ዘመን የመኸር ሥራዎች ንቅናቄ መድረክ በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው።…

የሚሸጥበትን 400 እጥፍ ገንዘብ ለዕድሳት የሚጠይቀው ጥንታዊ ቤተ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስኮትላንድ ግዛት ሼትላንድ ውስጥ የሚገኘው ጥንታዊ ቤተ መንግስት ለጨረታ ቢቀርብም ከግዢ በኋላ የሚጠይቀው ወጪ ግን መነጋገሪያ ሆኗል። የቤት ገዢዎች በፌትላር ደሴት የሚገኘውን ቤተ-መንግስት÷ ከአንድ ወለል ህንፃ ባነሰ ዋጋ በእጃቸው…

የሱዳን ጦር ድርድሩን ማቋረጡ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር ከተፋላሚ ኃይሉ ጋር በጂዳ ሲያደርግ የነበረውን የተኩስ አቁም ድርድር ማቋረጡን የሱዳን ዲፕሎማቲክ ምንጮች ገለጹ። ጦሩ ግንቦት ሲጠባ ጀምሮ በሳዑዲ አረቢያዋ የወደብ ከተማ ጂዳ ሲያካሂድ እና በተደጋጋሚ ሲጣስ የቆየውን የተኩስ አቁም…

በሰሞኑ ዝናብ ቦረና ላይ በስፋት የእንስሳት መኖ እና ሰሊጥ ተመርቷል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሞኑ ዝናብ ቦረና ላይ በስፋት የእንስሳት መኖ እና ሰሊጥ ተመርቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንደገለፁት÷ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ከድርቅ ወደ አምራችነት መቀየሩ…

የኦሮሚያ ክልል ሰላምን ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሰላምን ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ሃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ÷ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነት ተከታይ ዜጎች…

14ኛው ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 14ኛው ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ሊካሄድ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ ፌስቲቫሉ “በሥነ ጥበባት ሕብራዊ መልክ የተዋበች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል ከግንቦት 25 ቀን 2015…