ኢትዮጵያ የተመድን የዓየር ንብረት ለውጥና የምግብ ዋስትና አጀንዳዎች የሚያረጋግጡ ተግባራትን እያከናወነች መሆኗ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓየር ንብረት ለውጥ እና የምግብ ዋስትና አጀንዳዎችን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች መሆኗን በኮፕ 28 ጉባዔ አሳይታለች ሲሉ የኢንተርናሽናል ላይቭስቶክ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር የኢትዮጵያ ተወካይ…