ስኬት የሚለካው በድርጊት እንጂ በሚወሰኑ ውሳኔዎች አይደለም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 21 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስኬት የሚለካው በድርጊት እንጂ በሚወሰኑ ውሳኔዎች አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዱባይ እየተካሄደ ባለው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ…