በመዲናዋ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥራት ያለው እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት መስራታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሳፈሩት ጽሑፍ ÷ በከተማ አስተዳደሩ ለወረዳ…