ዓለምአቀፋዊ ዜና በግሪክ በተከሰተ ሰደድ እሳት የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ Melaku Gedif Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ምስራቅ ግሪክ ጫካ ውስጥ በተነሳ ሰደድ እሳት የ18 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በሰደድ እሳቱ ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉ 18 ሰዎች አስከሬን በእሳት አደጋ መከላከል ሰራተኞች መገኘቱ ተመላክቷል፡፡ ሟቾቹ ከቱርክ ወደ ግሪክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልሉን ሕዝብ የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በትኩረት ይሠራል – አቶ እንዳሻው ጣሰው Amele Demsew Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በትኩረት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ። የሕዝቡን ፣ የአመራሩን እንዲሁም የአካባቢውን እምቅ አቅም እና ፀጋ በመጠቀም ጠንካራ ኢኮኖሚን ለመገንባት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአክሱም ሃውልትና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ለመጠገን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ Amele Demsew Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአክሱም ሃውልትና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ታሪካዊ ይዘታቸው ተጠብቆ ለመጠገን የቅድመ ዝግጅት ስራ እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጠረውን ሰላም በመጠቀም ቅርሶች ያሉበትን…
የሀገር ውስጥ ዜና የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 11 ተሽከርካሪዎችን አበረከተ Meseret Awoke Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፊንላንድ መንግሥት ባገኘው ድጋፍ 11 ተሽከርካሪዎችን ለስድስት ክልሎች በድጋፍ አበረከተ። ተሽከርካሪዎቹ ለአማራ፣ ለኦሮሚያ፣ ለሲዳማ፣ ለደቡብ ምዕራብ፣ ለቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን በውድድር እንደሚቀበል ገለፀ Melaku Gedif Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን በውድድር እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ መሰረት የመጀመሪያው የመንግስት ራስ ገዝ አስተዳደር ዩኒቨርሲቲ መሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ Melaku Gedif Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ ማጠናቀቂያ ላይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ፡፡ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ በትናንትናው ዕለት መጀመሩ ይታወሳል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ9 ሚሊየን ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር ታቅዷል – ፍጹም አሠፋ (ዶ/ር) Meseret Awoke Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2016 እስከ 2018 በሚተገበረው ሁለተኛው ምዕራፍ የመካከለኛ ጊዜ ዕቅድ ለ9 ሚሊየን ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር መታቀዱን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሠፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በዕቅድ ዘመኑ በመጀመሪያው ምዕራፍ ዝቅተኛ አፈጻጸም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ሺ በ15ኛው ብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ Meseret Awoke Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ በ15ኛው ብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ጆሃንስ በርግ ሲደርሱ÷ በደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳና ሌሎች የሀገሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች Amele Demsew Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 16/2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን ትብብር አጠናክራ ለመቀጠል ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች፡፡ በአፍሪካ ህብረት የቻይና ሚሲዮን ኃላፊ አምባሳደር ሁ ቻንግቹን ስለሀገራቸው ወቅታዊ ምጣኔ ሀብት፣ የቻይና-አፍሪካ ትብብር እና ተያያዥ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ እንዳለው መኮንን ከዩናይትድ ኪንግደም ልዑክ ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Aug 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 16፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ከዩናይትድ ኪንግደም ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዩናይትድ ኪንግደም ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት እና ብሔራዊ የጥራት መሰረተ…