Fana: At a Speed of Life!

በሱዳን ያሉ ዜጎችን የመመለሱ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን በተከሰተው ወቅታዊ ችግር ምክንያት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡ በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ከጦርነት ቀጣናው ለማስወጣት የተቋቋመው ብሔራዊ…

ኮሚሽኑ ያከናወናቸውን ስራዎች አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ገለጻ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እያከናወናቸው የሚገኙ ስራዎችን አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ገለጻ አድርጓል። የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርአያ (ፕ/ር) ÷ ገለጻው ኮሚሽኑ ከምስረታው ጊዜ አንስቶ እየሰራቸው የሚገኙ…

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይና ትዕግስት አሰፋ የአመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት እጩ ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እና አትሌት ትዕግስት አሰፋ የአመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት እጩ  ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ፡፡ የአለም አትሌቲክስ የ2023ቱ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት የ11 እጩዎችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ ውድድር የ10 ሺህ…

በኢትዮጵያና ብሪክስ መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብርን የሚያጠናክር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ብሪክስ አባል ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ ከብሪክስ ንግድና እና ኢንዱስትሪ ም/ቤት መስራች ማዱካር (ዶ/ር) እና ምክትል መስራች…

በሐረማያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረማያ ወረዳ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች፡፡ በወረዳው ሸሪፍ ካሊድ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ማሪያ መሐመድ ሙሜ ዛሬ ጠዋት ነው በሐረማያ ሆስፒታል በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን የተገላገለችው፡፡ የተወለዱት…

ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በሳይንስ እና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ በትብብር መስራት በሚችሉበት አግባብ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ከሳዑዲ አረቢያ የዲጂታል አስተዳደር ባለስጣልጣን ገዢ አህመድ…

413 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 413 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በትናንትናው ዕለት ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ፍልሰተኞች ውስጥ 164 ሴቶች ሲሆኑ 249ቱ ደግሞ ወንዶች ናቸው ተብሏል፡፡ ፍልሰተኞቹ በብዛት በጅቡቲ ታጁራ አካባቢ የነበሩ…

በጋምቤላ ያለው የማዕድን ሀብት ለኢኮኖሚው ዕድገት አስተዋጽዖ እንዲያበረክት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለው የማዕድን ሀብት በአግባቡ ለምቶ ለኢኮኖሚው ዕድገት አስተዋጽዖ እንዲያበረክት ዘመናዊ አመራረት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው ተባለ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

በተከታታይ 2 ዓመት ያስፈተንኳቸው ተማሪዎች በሙሉ የማለፊያ ነጥብ ያመጡት ለጥራት በተሰጠው ትኩረት ነው – የባህርዳር ስቴም ት/ቤት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2 ተከታታይ ዓመታት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ያመጡበት የባህርዳር ስቴም ትምህርት ቤት የስኬቱ ምንጭ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መሰጠቱ እንደሆነ አስታውቋል፡፡ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የስቴም ማዕከል…