የግሪሳ ወፍ ወረራን ለመከላከል የተካሄደው የኬሚካል ርጭት ከ98 በመቶ በላይ ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የግሪሳ ወፍ ወረራ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የተካሄደው የኬሚካል ርጭት ከ98 በመቶ በላይ ውጤታማ ነው ሲል የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በክልሉ የግሪሳ ወፍ ወረራን ለመከላከል አሁንም እየተሠራ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…