Fana: At a Speed of Life!

የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ተስፋ ሰጪ ውጤት እየተገኘበት ነው-አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተግበር ላይ የሚገኘው የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ተስፋ ሰጪ ውጤት እየተገኘበት መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በመገኘት ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የስራ…

ዳሸን ባንክ “ዱቤ አለ” የተሰኘ የዱቤ ግብይት አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሸን ባንክ "ዱቤ አለ" የተሰኘ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡ አገልግሎቱ የቆየውን የማህበረሰብ የዱቤ ግብይት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማገዝ ሸማቾች በዱቤ በፈለጉት ጊዜ ያሻቸውን ገዝተው ቆይተው መክፈል የሚያስችላቸው ነው…

በመሬት ጉዳይ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ተቀብሏል በሚል የተከሰሰው የፋሲል አወቀ የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በይዞታ ላይ እግድ ያለበትን ካርታ እንዲሰራ አደርጋለው በማለት ከባለ ጉዳይ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ተቀብሏል ተብሎ የተከሰሰው ፋሲል አወቀ ያቀረበው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። ባለሙያው በአዲስ አበባ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ መሬት ልማት…

የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ቴድሮስን ጨምሮ 7 ተጠርጣሪዎች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ቴድሮስ በቀለ እና ባለቤታቸው ሩት አድማሱን ጨምሮ በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። ተከሳሶቹ÷ 1ኛ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ቴድሮስ…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ በተለያየ ዘርፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከሶማሊያ ትራንስፖርትና ሲቪል አቪዬሽን ጋር በቱሪዝም፣ ንግድና ትራንስፖርት ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ በስምምነቱ ላይ÷ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት በሁኔታዎች ተለዋዋጭነት የማይዋዥቅ መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት በሁኔታዎች ተለዋዋጭነት የማይዋዥቅ መሆኑን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ አስታወቁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ…

የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የዕውቅና መርሐ ግብር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የዕውቅና መርሐ ግብር ሊካሔድ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እንድሪስ÷ ዳያስፖራው በተደራጀ መልኩ ያከናወናቸውን የፐብሊክ ዲፕሎማሲ፣ የገጽታ ግንባታ፣ የሀብት…

የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ጋር ተወያዩ፡፡ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በትብብር ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱን የተፈራረሙት የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አሥፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እና የከተማና መሠረተ-ልማት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግን ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ የተመራውን ልዑክ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። ውይይታቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል፥ “የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ…